በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

መታወቂያ ማግኘት ያልቻሉ ተፈናቃዮች አቤቱታ


መታወቂያ ማግኘት ያልቻሉ ተፈናቃዮች አቤቱታ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:42 0:00

መታወቂያ ማግኘት ያልቻሉ ተፈናቃዮች አቤቱታ

ከኦሮምያ እና ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ተፈናቅለው ባህር ዳር ከተማ ከማኅበረሰቡ ጋር ተቀላቅለው መኖር የጀመሩ ተፈናቃዮች ሕጋዊ መታወቂያ ባለማግኘታቸው ከቤት ኪራይ ጀምሮ ከቦታ ቦታ ለመንቀሳቀስ መቸገራቸውን ገለፁ።

ማንኛውም ተፈናቃይ ወደ ክልሉ ሲገባ ምዝገባ ማድረግ እንደሚገባው ያስታወቀው የአማራ ክልል አደጋ መከላከል እና ምግብ ዋስትና ኮሚሽን በኮሚሽኑ ስር ስም ዝርዝሩ የተጠቀሰ ማንኛውም ተፈናቃይ ጊዜያዊ መታወቂያ ሊያገኝ እንደሚገባው አስታውቋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው ዘገባ ያገኛሉ።

XS
SM
MD
LG