በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ጦርነቱ አማራ ክልል ውስጥ የውኃ አገልግሎትን አቋርጧል


ጦርነቱ አማራ ክልል ውስጥ የውኃ አገልግሎትን አቋርጧል
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:54 0:00

የሰሜን ኢትዮጵያው ጦርነት በአማራ ክልል አንዳንድ ከተሞች ለውኃ አገልግሎት እንዲቋረጥ ማድረጉ ተገልጿል።

ተቋማቱ በመውደማቸውና በመዘረፋቸው ዘጠኝ ዞኖች ውስጥ ከአራት ሚልየን በላይ ሰው የመጠጥ ውኃ አገልግሎት እንደማያገኝ ክልሉ አስታውቋል።

መዋቅሮቹን መልሶ ለመገንባት የፌደራሉ መንግሥትና የለጋሾች ድጋፍ እንደሚፈልገው የክልሉ የውኃና ኢነሪጂ ቢሮ አመልክቷል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ያገኛሉ።

XS
SM
MD
LG