በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢትዮጵያ ለዓለምአቀፍ ሰብዓዊ መብቶች አጥኚዎች በሯን እንድትከፍት ጥሪ ቀረበ


ኢትዮጵያ ለዓለምአቀፍ ሰብዓዊ መብቶች አጥኚዎች በሯን እንድትከፍት ጥሪ ቀረበ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:17 0:00

የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አንቶኒ ብሊንከን ከኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ጋራ በኢትዮጵያ የፀጥታ ጉዳዮች ላይ ተነጋገሩ፡፡

በአፍሪካ ኅብረት የሚመራው አደራዳሪ ቡድን በሰሜን ኢትዮጵያ የሰላም ሂደት ላይ ለውጥ ማምጣቱን ያደነቁት ብሊንከን፤ በጦርነቱ ወቅት የተከሰቱ የመብቶች ጥሰቶችን ለመመርመር እንዲቻል ኢትዮጵያ ለዓለምአቀፍ ሰብዓዊ መብቶች አጥኚዎች በሯን እንድትከፍት ጥሪ ማቅረባቸውን መስሪያ ቤታቸው ያወጣው መግልጫ አመልክቷል።

ይህ በንዲህ እንዳለ 60 የሚሆኑ ሲቪል ማኅበረሰብ ደርጅቶች አባላት ወደ ትግራይ ተጉዘው ስለ ሰብዓዊ ቀውስና ተያያዥ ጉዳዮች በክልሉ ከሚገኙ የማኅበረሰብ ድርጅቶች አባላት ጋር ውይይት አድርገዋል።

/ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ/

XS
SM
MD
LG