በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

‘ሰሜን ተራሮች’ እየተነቃቃ ነው


‘ሰሜን ተራሮች’ እየተነቃቃ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:57 0:00

በሰሜን ኢትዮጵያ ጦርነትና በኮቪድ 19 ወረርሽኝ ምክንያት ከፍተኛ የጎብኝዎች እጥረት አጋጥሞት እንደነበረ የሚነገረው የሰሜን ተራሮች ብሔራዊ ፓርክ ከሰላም ሥምምነቱ ወዲህ መነቃቃት እየታየበት መሆኑን በዘርፉ ላይ የተሰማሩ ባለሞያዎችና የክልሉ መንግሥት ተናገረዋል።

የአስጎብኝዎች ማኅበር ሊቀመንበር አቶ ታደለ ሞላ፣ የሊማሊሞ ሎጅ ባለቤት አቶ ሽፈራው አሥራትና የሰሜን ጎንደር ዞን የኮምዩኒኬሽን መምሪያ ኃላፊ አቶ ይርዳው ሲሳይ ስለ አካባቢውና አሁን ስላለው ገፅታ ከአሜሪካ ድምፅ ጋር ተጨዋውተዋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ይከታተሉ።

XS
SM
MD
LG