በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኤርትራ ወታደሮች እየወጡ ነው


የኤርትራ ወታደሮች እየወጡ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:42 0:00

የኤርትራ ሠራዊት ከተለያዩ የትግራይ ክልል ከተሞች እየወጣ መሆኑን የዐይን እማኞች ለአሜሪካ ድምፅ ገልፀዋል።

የኤርትራን ባንዲራ በመኪኖቻቸው ላይ የሰቀሉት ወታደሮች ከዓድዋ፣ አኵስምና ሽረ እንዳስላሴ ከተሞች ዛሬ፣ ዓርብ ጥር 12፤ 2015 ዓ.ም. መውጣት መጀመራቸውን ነዋሪዎቹ ገልፀዋል።

ለዝርዝሩ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

XS
SM
MD
LG