በሺዎች የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያንን በቴክኖሎጂ ስኬታማ ያደረገው ተቋም
በዓለም ዙሪያ ተፈላጊ ከሆኑ ስራዎች በግምባር ቀደምነት በሚጠቀሰው የቴክኖሎጂ ዘርፍ ኢትዮጵያውያን ተወዳዳሪ እንዲሆኑ በብቃት ከሚያሰለጥኑ ተቋማት መካከል አንዱ በዩናይትድ ስቴትስ ሜሪላንድ ግዛት የሚገኘው ቤማንዳ ቴክኖሎጂ ነው። ቤማንዳ እስካሁን ከ1ሺህ ሦስት መቶ በላይ ተማሪዎችን አሰልጥኖ ስራ ያስያዘ ሲሆን አሁን ደግሞ በኢትዮጵያ ቅርጫፍ በመክፈት የስልጠናና እና የማማከር አገልግሎቱን እያሰፋ እንደሚገኝ የተቋሙ መስራች አቶ አለማየሁ ኒዳ ነግረውናል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ፌብሩወሪ 04, 2023
ጠያቂ ፊልሞች - ቆይታ ከፊልም ባለሞያ አቤል መካሻ ጋር
-
ፌብሩወሪ 04, 2023
ለመጀመሪያ ጊዜ በአኝዋክ ቋንቋ የተፃፉት የህፃናት መፅሃፍት
-
ፌብሩወሪ 04, 2023
በሜሪላንድ ግዛት የአማርኛ ቋንቋ ትምህርት ሊጀመር ነው
-
ፌብሩወሪ 04, 2023
በጦርነቱ 3.2 ቢሊዮን ብር የሚገመት የውሀ መሰረተልማት መውደሙ ተገለፀ
-
ፌብሩወሪ 04, 2023
የተፈናቃዮች ቁጥር በአማራ ክልል መጨመሩን ተመድ አስታወቀ
-
ፌብሩወሪ 02, 2023
የወደሙ ትምሕርት ቤቶች ግንባታ ሊጀመር ነው