በሺዎች የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያንን በቴክኖሎጂ ስኬታማ ያደረገው ተቋም
በዓለም ዙሪያ ተፈላጊ ከሆኑ ስራዎች በግምባር ቀደምነት በሚጠቀሰው የቴክኖሎጂ ዘርፍ ኢትዮጵያውያን ተወዳዳሪ እንዲሆኑ በብቃት ከሚያሰለጥኑ ተቋማት መካከል አንዱ በዩናይትድ ስቴትስ ሜሪላንድ ግዛት የሚገኘው ቤማንዳ ቴክኖሎጂ ነው። ቤማንዳ እስካሁን ከ1ሺህ ሦስት መቶ በላይ ተማሪዎችን አሰልጥኖ ስራ ያስያዘ ሲሆን አሁን ደግሞ በኢትዮጵያ ቅርጫፍ በመክፈት የስልጠናና እና የማማከር አገልግሎቱን እያሰፋ እንደሚገኝ የተቋሙ መስራች አቶ አለማየሁ ኒዳ ነግረውናል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025
በአፍሪካ የኅይል አቅርቦት ላይ ያተኮረውና በዋሽንግተን ዲሲ የተካሔደው ጉባኤ
-
ማርች 14, 2025
የኢትዮጵያውያት ሴቶች ጥያቄ ምንድን ነው? - የአድማጭ ተመልካቾች አስተያየት
-
ማርች 13, 2025
አርቲስት አንዱዓለም ጎሣ ተጨማሪ 13 ቀናትን በእስር እንዲቆይ ፍርድ ቤት ፈቀደ
-
ማርች 13, 2025
ሩሲያ የተቆጣጠረቻቸውን የዩክሬን ግዛቶች እንደያዘች መቀጠል ትሻለች