በሺዎች የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያንን በቴክኖሎጂ ስኬታማ ያደረገው ተቋም
በዓለም ዙሪያ ተፈላጊ ከሆኑ ስራዎች በግምባር ቀደምነት በሚጠቀሰው የቴክኖሎጂ ዘርፍ ኢትዮጵያውያን ተወዳዳሪ እንዲሆኑ በብቃት ከሚያሰለጥኑ ተቋማት መካከል አንዱ በዩናይትድ ስቴትስ ሜሪላንድ ግዛት የሚገኘው ቤማንዳ ቴክኖሎጂ ነው። ቤማንዳ እስካሁን ከ1ሺህ ሦስት መቶ በላይ ተማሪዎችን አሰልጥኖ ስራ ያስያዘ ሲሆን አሁን ደግሞ በኢትዮጵያ ቅርጫፍ በመክፈት የስልጠናና እና የማማከር አገልግሎቱን እያሰፋ እንደሚገኝ የተቋሙ መስራች አቶ አለማየሁ ኒዳ ነግረውናል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 27, 2024
በማላዊ ለአሳዳጊ አልባ ሕፃናት መጠጊያ የኾነው ማዕከል
-
ጁላይ 27, 2024
በጠፈር ምርምር ትምህርት መርሐ ግብር የተመረቁ ኢትዮጵያውያን ወጣቶች
-
ጁላይ 26, 2024
የኢትዮጵያውያኑ ባህላዊ ማዕድ እና አብሮነት ታዛ - በሚልዋኪ
-
ጁላይ 26, 2024
የፕሬዝደንት ጆ ባይደን ንግግር
-
ጁላይ 23, 2024
አምስት ሚሊዮን ኢትዮጵያውያንን በኮዲንግ ሞያ የማብቃት መርሐ ግብር ይፋ ኾነ