ከሙዝ ተረፈ-ምርት ሞዴስ የሰሩት እህትማማቾች
ከሳምንታት በፊት በተጠናቀቀው የአሜሪካ እና የአፍሪካ መሪዎች ጉባኤ ጎን ለጎን፣ የአሜሪካ ቀዳማዊት እመቤት ጂል ባይደን ለአፍሪካ መሪዎች የትዳር አጋሮች ባሰናዱት ዝግጅት ላይ ንግግር እንድታደርግ የተጋበዘችው ኢትዮጵያዊቷ ቃልኪዳን ታደሰ ሃፒ ፓድስ የተሰኘ የሴቶች ንፅህና መጠበቂያ አምራች ተቋም ባለቤት ስትሆን ከእህቷ ውቢት ጋር በመሆን የሚያመርቷቸው ሞዴሶች ከአትልክልት ተረፈ-ምርት የተዘጋጁ እና ምንም ያክል ኬሚካል ያልገባባቸው በመሆኑ ለአካባቢ ጥበቃ የተመቹ ናቸው።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 13, 2025
የቀረጡ ጉዳይ በዩናይትድ ስቴትስ ኢኮኖሚ ላይ ያስከተለው አለመረጋጋት
-
ማርች 12, 2025
በሳዑዲ አረቢያ በእስር ላይ የሚገኙ ኢትዮጵያውያንን መመለስ ዳግም ተጀመረ
-
ማርች 11, 2025
የአውሮፓ ኅብረት በትግራይ ያለው ውጥረት እንደሚያሳስበው ገለፀ