ከሙዝ ተረፈ-ምርት ሞዴስ የሰሩት እህትማማቾች
ከሳምንታት በፊት በተጠናቀቀው የአሜሪካ እና የአፍሪካ መሪዎች ጉባኤ ጎን ለጎን፣ የአሜሪካ ቀዳማዊት እመቤት ጂል ባይደን ለአፍሪካ መሪዎች የትዳር አጋሮች ባሰናዱት ዝግጅት ላይ ንግግር እንድታደርግ የተጋበዘችው ኢትዮጵያዊቷ ቃልኪዳን ታደሰ ሃፒ ፓድስ የተሰኘ የሴቶች ንፅህና መጠበቂያ አምራች ተቋም ባለቤት ስትሆን ከእህቷ ውቢት ጋር በመሆን የሚያመርቷቸው ሞዴሶች ከአትልክልት ተረፈ-ምርት የተዘጋጁ እና ምንም ያክል ኬሚካል ያልገባባቸው በመሆኑ ለአካባቢ ጥበቃ የተመቹ ናቸው።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁን 02, 2023
የ“ሲድ ኢትዮጵያ”- የዘንድሮ ተሸላሚ ብርቱ ኢትዮጵያውያን
-
ጁን 02, 2023
በዩናይትድ ስቴትስ ሺሻ በኢትዮ ኤርትራውያን ወጣቶች ላይ ጫና እያሳደረ ነው
-
ጁን 02, 2023
በተሽከርካሪ ሕይወትን መለወጥ
-
ጁን 02, 2023
“ከአሥመራ ፀሐይ በታች” ያለው የኤርትራዊው አርቲስት የበጎዎች ገጽ