ከሙዝ ተረፈ-ምርት ሞዴስ የሰሩት እህትማማቾች
ከሳምንታት በፊት በተጠናቀቀው የአሜሪካ እና የአፍሪካ መሪዎች ጉባኤ ጎን ለጎን፣ የአሜሪካ ቀዳማዊት እመቤት ጂል ባይደን ለአፍሪካ መሪዎች የትዳር አጋሮች ባሰናዱት ዝግጅት ላይ ንግግር እንድታደርግ የተጋበዘችው ኢትዮጵያዊቷ ቃልኪዳን ታደሰ ሃፒ ፓድስ የተሰኘ የሴቶች ንፅህና መጠበቂያ አምራች ተቋም ባለቤት ስትሆን ከእህቷ ውቢት ጋር በመሆን የሚያመርቷቸው ሞዴሶች ከአትልክልት ተረፈ-ምርት የተዘጋጁ እና ምንም ያክል ኬሚካል ያልገባባቸው በመሆኑ ለአካባቢ ጥበቃ የተመቹ ናቸው።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 26, 2024
የኢትዮጵያውያኑ ባህላዊ ማዕድ እና አብሮነት ታዛ - በሚልዋኪ
-
ጁላይ 26, 2024
የፕሬዝደንት ጆ ባይደን ንግግር
-
ጁላይ 23, 2024
አምስት ሚሊዮን ኢትዮጵያውያንን በኮዲንግ ሞያ የማብቃት መርሐ ግብር ይፋ ኾነ
-
ጁላይ 22, 2024
የነዋሪዎች አስተያየት በፕሬዝደንት ባይደን ውሳኔ ላይ
-
ጁላይ 18, 2024
ጄ. ዲ. ቫንስ “አሜሪካ ትቅደም” መሪ ቃላቸው እንደሆነ አስታወቁ