በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ካሜሮን ታስረው የነበሩ አምስት የረድኤት ሠራተኞችን ለቀቀች


ካሜሮን ታስረው የነበሩ አምስት የረድኤት ሠራተኞችን ለቀቀች
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:40 0:00

ድንበር የለሽ የሃኪሞች ቡድን ኤምኤስኤፍ የካሜሩን ተገንጣዮችን ረድታችኋል በሚል ውንጀላ ለአንድ አመት ያህል ታስረው የነበሩ አምስት ሰራተኞቹን መለቀቅ በደስታ መቀበሉን ይፋ አስታውቋል።

የካሜሩን ጦር የአማጺው ተገንጣይ ቡድን አባል ነው ያለውን አንድ በጥይት ተመቶ የቆሰለ ሰው በማጓጓዛቸው ነበር የረድኤት ሠራተኞቹን በቁጥጥር ስር ያዋላቸው።

ይሁን እንጂ ኤምኤስኤፍ የህክምና እርዳታ የሚያስፈልገው ማንኛውንም ሰው እንደሚረዳ ተናግሮ በተገንጣዮች በተያዙት አካባቢዎች ግን ከመንግሥት የጸጥታ ዋስትና ሲያገኝ ብቻ ሥራውን እንደሚቀጥል አመልክቷል።

XS
SM
MD
LG