በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የንግድ ነዳጅ ወደ ትግራይ መግባት ጀመረ


የንግድ ነዳጅ ወደ ትግራይ መግባት ጀመረ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:14 0:00

የንግድ ነዳጅ ወደ ትግራይ መግባት ጀመረ

ከአንድ ዓመት ከስምንት ወራት በኋላ የንግድ ነዳጅ በቀጥታ ከጅቡቲ ወደ ትግራይ መግባት መጀመሩን የክልሉ የንግድና ላኪዎች ኤጀንሲ ገለፀ።

የገባው ነዳጅ በክልሉ ካለው ፍላጎት አንፃር አነስተኛ በመሆኑ ማኅበራዊ አገልግሎትና ሕዝባዊ ትራንስፖርት ለሚሰጡ ቅድሚያ ተሰጥቷቸው እንዲጠቀሙ መመሪያ ወቷል።

/ሙሉ ዘገባውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ/

XS
SM
MD
LG