በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ደሞዛቸውን ለመንግሥት ተቋማት አላስቆርጥም ያሉ ሠራተኞች መታሰራቸውን ቤተሰቦቻቸው ገለፁ


ደሞዛቸውን ለመንግሥት ተቋማት አላስቆርጥም ያሉ ሠራተኞች መታሰራቸውን ቤተሰቦቻቸው ገለፁ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:09 0:00

በኦሮምያ ክልል ቄለም ወለጋ ዞን ላሎ ቂሌ በተባለ ወረዳ ውስጥ ከ20 በላይ መምህራን "ደመወዛችን ያለአግባብ ለምን በመንግሥት ይቆርጥብናል" ብለው በመጠየቃቸው ከታሰሩ አንድ ሳምንት እንዳለፋቸውን ቤተሰቦቻቸውና አንዳንድ መምህራን ተናግረዋል።

የወረዳው አስተዳደርና ጸጥታ ጽህፈት ቤት መምህራኑ የታሰሩት የደመወዝ ጥያቄ ስላቀረቡ ሳይሆን ተማሪዎች እንዳይማሩና መምህራን እንዳያስተምሩ በማነሳሳታቸው ነው" ሲል አስታውቋል።

/ሙሉ ዘገባውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ/

XS
SM
MD
LG