በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኢትዮጵያ አየር መንገድ ከመቀሌ ወደ አዲስ አበባ ወጣቶች እንዳይጓዙ መከልከላቸውን ገለፁ


በኢትዮጵያ አየር መንገድ ከመቀሌ ወደ አዲስ አበባ ወጣቶች እንዳይጓዙ መከልከላቸውን ገለፁ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:32 0:00

በኢትዮጵያ አየር መንገድ ከመቀሌ ወደ አዲስ አበባ ወጣቶች እንዳይጓዙ መከልከላቸውን ገለፁ

ከመቀሌ ወደ አዲስ አበባ በኢትዮጵያ አየር መንገድ ለሚደረግ ጉዞ ላይ ወጣቶች እንዳይጓዙ የዕድሜ ክልለካ ገደብ መቀመጡን የአሜሪካ ድምፅ ያነጋገራቸው ሁለት ወጣቶች ተናገሩ።

ክልከላው ከአርብ ታኅሣስ 28/2015 ዓ.ም ጀምሮ መደረጉን አስተያየት ሰጪዎቹ ገልፀዋል።

/ሙሉውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ/

XS
SM
MD
LG