በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በስድስት ዞኖች እና በአምስት ልዩ ወረዳዎች ሕዝበ ውሳኔ ሊካሄድ ነው


በስድስት ዞኖች እና በአምስት ልዩ ወረዳዎች ሕዝበ ውሳኔ ሊካሄድ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:55 0:00

በስድስት ዞኖች እና በአምስት ልዩ ወረዳዎች ሕዝበ ውሳኔ ሊካሄድ ነው

በስድስት ዞኖች እና በአምስት ልዩ ወረዳዎች ይካሄዳል ተብሎ የሚጠበቀው ሕዝብ ውሳኔ በተያዘለት ዕለት እንደሚከናወን የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ አረጋገጡ።

በሂደቱ ወቅት ለተፈጸሙ የወንጀል ድርጊቶች ተጠያቂ አካላትን ሕግ ፊት ለማቅረብም ጥረት እየተደረገ መሆኑን አመልክተዋል።

ለውሳኔ ሕዝቡ ከሁለት ሚልዮን በላይ ሕዝብ መመዝግቡም ተገልጿል።

/ሙሉውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ/

XS
SM
MD
LG