በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ምዕመናን የገናን በዓል በታሪካዊቷ የላሊበላ ከተማ ሲያከብሩ


ምዕመናን የገናን በዓል በታሪካዊቷ የላሊበላ ከተማ ሲያከብሩ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:32 0:00

በሰሜን ኢትዮጵያ በተካሄደው ጦርነት ምክንያት ከታሪካዊቷ የላሊበላ ከተማ ለሁለት ዓመታት ርቀው የቆዩ በሺሆች የሚቆጠሩ ምዕመናን ቅዳሜ ታኅሣስ 29/2015 ዓ.ም የዋለውን የገናን በዓል በላሊበላ ውቅር አብያተ ክርስቲያናት ለመጀመሪያ ግዜ አክብረዋል።

አከባበሩን አስመልክቶ ሮይተርስ ያደረሰንን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

XS
SM
MD
LG