ባህል፣ ትውፊት እና ታሪክን ለተተኪ ትውልድ አሻጋሪው አገልግሎት
ትውልደ-ኢትዮጵያዊያን ህጻናት እና ወጣቶች ስለ ማንነታቸው ይበልጡኑ እንዲያውቁ፣ በስነ-ምግባር እና በዕውቀት እንዲጎለብቱ ለማስቻል አልመው ከተቋቋሙ ኃይማኖታዊ መሰረት ያላቸው ተቋማት አንዱ የማህበረ ቅዱሳን የሰሜን አሜሪካ ማዕከል የተተኪ ትውልድ መርሐ-ግብር ነው። ማዕከሉ በምዕራቡ ዓለም ለሚገኙ ህጻናት እና ታዳጊዎች የቋንቋ ፣ የታሪክ እና ባህል ማስገንዘቢያ መርሐ-ግብሮችን በመዘርጋት ከመንፈሳዊ አገልግሎት ተሻግሮ ማህበረሰባዊ እና ሀገራዊ ርባና ያላቸውን እንቅስቃሴዎች ሲከውን መቆየቱ ይነገራል። ስለተወሰኑት ለማወቅ ፣ ስለመጪ ዘመን ግቦች ለመረዳት ከማዕከሉ አስተባባሪዎች መካከል ዶ/ር ህልምነህ ስንሻውን እና ወ/ሮ ህይወት ዘውዴን በእንግድነት ጋብዘናል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 07, 2025
የክዋኔ ጥበብ እና የአካል ጉዳተኞች ተሳትፎ
-
ማርች 07, 2025
ጋቢና ቪኦኤ
-
ፌብሩወሪ 28, 2025
ጋቢና ቪኦኤ
-
ፌብሩወሪ 26, 2025
በኢትዮጵያ ለሥራ ፈጣሪዎች ምን ምቹ ኹኔታ አለ?
-
ፌብሩወሪ 24, 2025
በካይ ተረፈ ምርቶችን ወደ ኃይል ምንጭነት
-
ፌብሩወሪ 21, 2025
ጋቢና ቪኦኤ