ባህል፣ ትውፊት እና ታሪክን ለተተኪ ትውልድ አሻጋሪው አገልግሎት
ትውልደ-ኢትዮጵያዊያን ህጻናት እና ወጣቶች ስለ ማንነታቸው ይበልጡኑ እንዲያውቁ፣ በስነ-ምግባር እና በዕውቀት እንዲጎለብቱ ለማስቻል አልመው ከተቋቋሙ ኃይማኖታዊ መሰረት ያላቸው ተቋማት አንዱ የማህበረ ቅዱሳን የሰሜን አሜሪካ ማዕከል የተተኪ ትውልድ መርሐ-ግብር ነው። ማዕከሉ በምዕራቡ ዓለም ለሚገኙ ህጻናት እና ታዳጊዎች የቋንቋ ፣ የታሪክ እና ባህል ማስገንዘቢያ መርሐ-ግብሮችን በመዘርጋት ከመንፈሳዊ አገልግሎት ተሻግሮ ማህበረሰባዊ እና ሀገራዊ ርባና ያላቸውን እንቅስቃሴዎች ሲከውን መቆየቱ ይነገራል። ስለተወሰኑት ለማወቅ ፣ ስለመጪ ዘመን ግቦች ለመረዳት ከማዕከሉ አስተባባሪዎች መካከል ዶ/ር ህልምነህ ስንሻውን እና ወ/ሮ ህይወት ዘውዴን በእንግድነት ጋብዘናል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሴፕቴምበር 29, 2023
በዩናይትድ ስቴትስ የአፍሪካ ዳያስፖራ አማካሪዋ ለአህጉሪቱ ያላቸውን ትኩረት ይናገራሉ
-
ሴፕቴምበር 29, 2023
ጋቢና ቪኦኤ
-
ሴፕቴምበር 28, 2023
ጋቢና ቪኦኤ
-
ሴፕቴምበር 27, 2023
በኒውዮርክ የሆቴል መኝታ ቤቶች ዋጋ ሊጨመር ነው
-
ሴፕቴምበር 27, 2023
“የመረጃ ፍሰት መዛባት የብዙኀን መገናኛዎችን እምነት እያሳጣቸው ነው” - ሰላም ተሾመ
-
ሴፕቴምበር 27, 2023
ጋቢና ቪኦኤ