በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ወደ ቀያቸው የተመለሱ ተፈናቃዮች ችግር ላይ መሆናቸውን ገለፁ


ወደ ቀያቸው የተመለሱ ተፈናቃዮች ችግር ላይ መሆናቸውን ገለፁ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:05 0:00

ባለፉት ሦስት ወራት ውስጥ ወደ መኖሪያቸው ካማሺ ዞን እንዲመለሱ የተደረጉ የቤንሻንጉል ጉምዝ ተፈናቃዮች ወደየ አካባቢያቸው ቢመለሱም በቂ ድጋፍ አለማግኘታቸውን ገለፁ።

የክልሉ መንግሥት ተፈናቅለው ከነበሩ መሃከል አብዛኞቹ ወደ አካባቢያቸው መመለሳውን ገልፀው የሚቀሩት 26 ሺህ ብቻ እንደሆኑ ተናግረዋል።

በሌላ በኩል የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰብዓዊ ጉዳዮች ማስተባበሪያ ቢሮ /ኦቻ/
ትናንት ባወጣው የኢትዮጵያን ሁኔታ በቃኘው ሪፖርቱ በክልሉ አብዛኛዎቹ ተፈናቃዮች ወደ የአካባቢያቸው መመለሳቸውን ጠቁሞ የሰብዓዊ ድጋፍ እንደሚያስፈልጋቸው አሳስቧል።
/ሙሉውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ/

XS
SM
MD
LG