በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በሱሉልታ መኖሪያ ቤቶች ያለአግባብ መፍረሳቸውን ነዋሪዎች አስታወቁ


በሱሉልታ መኖሪያ ቤቶች ያለአግባብ መፍረሳቸውን ነዋሪዎች አስታወቁ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:26 0:00

ሸገር ከተማ በሚል እንደ አዲስ እየተዋቀረ በሚገኘው ፊንፊኔ ዙሪያ ኦሮምያ ልዩ ዞን ስር በሚገኘው ሱሉልታ ከተማ፣ የአካኮ መና አብቹ ቀበሌ ነዋሪዎች "አስተዳደሩ ቤታችንን ያለአግባብ እያፈረሰብን ነው" ሲሉ አቤቱታ አሰምተዋል።

የሱሉልታ ከተማ ምክትል ከንቲባ በበኩላቸው "መሬቱ የመንግሥት ደን ቦታ የነበረና በሕገ-ወጥ መንገድ ቤት የተሠራበት ነው" ሲሉ ምላሽ ሰጥተዋል።

/ሙሉ ዘገባውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ/

XS
SM
MD
LG