በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ጠበቃ ወንድሙ ኢብሳ በቀላል እስር እንዲፈቱ ተወሰነ


ጠበቃ ወንድሙ ኢብሳ በቀላል እስር እንዲፈቱ ተወሰነ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:59 0:00

ፍርድ ቤት ተዳፍረዋል በሚል አራት ወር እስራት ተፈርዶባቸው እስር ቤት የሚገኙት አቶ ወንድሙ ኢብሳ ከአንድ ወር ቀላል እስራት በኋላ እንዲፈቱ የኦሮምያ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ወሰነ፡፡

አቶ ወንድሙ ኢብሳ ግን አሁንም ለኦሮምያ ጠቅላይ ፍርድ ይግባኝ ሰሚ ችሎት ይግባኝ ለማለት መወሰናቸውን ጠበቃቸው ገልጸዋል፡፡

XS
SM
MD
LG