ኬኒያ የወጣቶችን እርግዝና ለመቀነስ የወሲብ ማስተማሪያ መተግበሪያ ጀመረች
ኬንያ የታዳጊዎች እርግዝና ችግር ለመቅረፍ በዲጂታል አገልግሎት የሚሰጥ የወሲብ ትምህርት መጀመሩ ከ5ሺህ በላይ ወጣቶችን መሳብ እንደቻለ የኬንያ ጤና ጥበቃ ሚኒስቴር አስታወቀ። በስዋሂሊ ቋንቋ 'ኔና ና ቢንቲ' ወይም 'ከአንድ እህት ጋር ተነጋገሩ' የተሰኘው አገልግሎት በሞባይል መተግበሪያ እና ከክፍያ ነፃ በሆነ የስልክ ጥሪ አማካኝነት፣ በእርግዝና መጠን በዓለም ሦስተኛ ከፍተኛ ደረጃ ለያዙት የኬንያ ታዳጊዎች፣ በስነ-ተዋልዶ ጤና ዙሪያ መረጃ እና የምክር አገልግሎት ይሰጣል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 26, 2024
የኢትዮጵያውያኑ ባህላዊ ማዕድ እና አብሮነት ታዛ - በሚልዋኪ
-
ጁላይ 26, 2024
የፕሬዝደንት ጆ ባይደን ንግግር
-
ጁላይ 23, 2024
አምስት ሚሊዮን ኢትዮጵያውያንን በኮዲንግ ሞያ የማብቃት መርሐ ግብር ይፋ ኾነ
-
ጁላይ 22, 2024
የነዋሪዎች አስተያየት በፕሬዝደንት ባይደን ውሳኔ ላይ
-
ጁላይ 18, 2024
ጄ. ዲ. ቫንስ “አሜሪካ ትቅደም” መሪ ቃላቸው እንደሆነ አስታወቁ