የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የመጀመሪያውን ኢትዮጵያዊ የአስተዳደር ፍርድ ቤት ዳኛ አድርጎ ሾመ
የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ፀሃፊ አንቶኒዮ ጉተሬዥ በተቋሙ የአስተዳደር ፍርድቤት የግማሽ ግዜ ዳኛ ሆነ እንዲያገለግሉ የኢትዮጵያ የፌደራል ጠቅላይ ፍርድቤት ምክትል ፕሬዝዳንት የሆኑትን ዳኛ ሰለሞን አረዳን ሾመዋቸዋል። ከሀያ አመታት በላይ የዳኝነት ልምድ ያላቸው ዳኛ ሰለሞን ሹመቱን ያገኙት ከ170 ሀገራት ከተወዳደሩ 380 አመልካቾች ተመርጠው ሲሆን ለሚቀጥሉት ሰባት ዓመታት በዓለም አቀፍ ተቋሙ ሰራተኞች የሚፈፀሙ ወንጀሎችን እና የመብት ጥሰቶችን ይዳኛሉ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ፌብሩወሪ 04, 2023
ጠያቂ ፊልሞች - ቆይታ ከፊልም ባለሞያ አቤል መካሻ ጋር
-
ፌብሩወሪ 04, 2023
ለመጀመሪያ ጊዜ በአኝዋክ ቋንቋ የተፃፉት የህፃናት መፅሃፍት
-
ፌብሩወሪ 04, 2023
በሜሪላንድ ግዛት የአማርኛ ቋንቋ ትምህርት ሊጀመር ነው
-
ፌብሩወሪ 04, 2023
በጦርነቱ 3.2 ቢሊዮን ብር የሚገመት የውሀ መሰረተልማት መውደሙ ተገለፀ
-
ፌብሩወሪ 04, 2023
የተፈናቃዮች ቁጥር በአማራ ክልል መጨመሩን ተመድ አስታወቀ
-
ፌብሩወሪ 02, 2023
የወደሙ ትምሕርት ቤቶች ግንባታ ሊጀመር ነው