የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የመጀመሪያውን ኢትዮጵያዊ የአስተዳደር ፍርድ ቤት ዳኛ አድርጎ ሾመ
የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ፀሃፊ አንቶኒዮ ጉተሬዥ በተቋሙ የአስተዳደር ፍርድቤት የግማሽ ግዜ ዳኛ ሆነ እንዲያገለግሉ የኢትዮጵያ የፌደራል ጠቅላይ ፍርድቤት ምክትል ፕሬዝዳንት የሆኑትን ዳኛ ሰለሞን አረዳን ሾመዋቸዋል። ከሀያ አመታት በላይ የዳኝነት ልምድ ያላቸው ዳኛ ሰለሞን ሹመቱን ያገኙት ከ170 ሀገራት ከተወዳደሩ 380 አመልካቾች ተመርጠው ሲሆን ለሚቀጥሉት ሰባት ዓመታት በዓለም አቀፍ ተቋሙ ሰራተኞች የሚፈፀሙ ወንጀሎችን እና የመብት ጥሰቶችን ይዳኛሉ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁን 08, 2023
ሰው ሠራሽ አእምሮ በመዝናኛው ኢንዱስትሪ
-
ጁን 08, 2023
የኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት የእምነት ተቋማትን በራሱ ላለማፍረስ ተስማማ
-
ጁን 08, 2023
ሱዳናውያን ስደተኞች በሺሕዎች ወደ ማዕከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ እየጎረፉ ናቸው
-
ጁን 08, 2023
ትውልደ ናይጄሪያ አሜሪካዊው የኮሎራዶ ስፕሪንግስ ከተማ ከንቲባ
-
ጁን 08, 2023
የእስያ አሜሪካውያንና የፓሲፊክ ደሴቶች ማኅበረሰቦች ቅርስ ክብረ በዓል