የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የመጀመሪያውን ኢትዮጵያዊ የአስተዳደር ፍርድ ቤት ዳኛ አድርጎ ሾመ
የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ፀሃፊ አንቶኒዮ ጉተሬዥ በተቋሙ የአስተዳደር ፍርድቤት የግማሽ ግዜ ዳኛ ሆነ እንዲያገለግሉ የኢትዮጵያ የፌደራል ጠቅላይ ፍርድቤት ምክትል ፕሬዝዳንት የሆኑትን ዳኛ ሰለሞን አረዳን ሾመዋቸዋል። ከሀያ አመታት በላይ የዳኝነት ልምድ ያላቸው ዳኛ ሰለሞን ሹመቱን ያገኙት ከ170 ሀገራት ከተወዳደሩ 380 አመልካቾች ተመርጠው ሲሆን ለሚቀጥሉት ሰባት ዓመታት በዓለም አቀፍ ተቋሙ ሰራተኞች የሚፈፀሙ ወንጀሎችን እና የመብት ጥሰቶችን ይዳኛሉ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጃንዩወሪ 24, 2025
የአሜሪካ ፕሬዚደንቶች በዓለ ሲመት ታሪክ
-
ጃንዩወሪ 23, 2025
የአርበኞች መካነ መቃብር እንዲሆን የታጸነው ጥንታዊው ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል
-
ጃንዩወሪ 22, 2025
የትራምፕ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዕጩ አምባሳደር የማሻሻያ ለውጥ ጥሪ
-
ጃንዩወሪ 22, 2025
የቲክቶክ የአሜሪካ ህልውና በፕሬዝዳንት ትራምፕ ላይ ተንጠልጥሏል
-
ጃንዩወሪ 22, 2025
በአስመራ ከተማ በጥምቀተ ባሕር የተከበረው ጥምቀት