ካማሺ ውስጥ ሰላም መስፈኑን ነዋሪዎች ተናገሩ
በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ታጣቂዎች ከክልሉ መንግሥት ጋራ የሰላም ስምምነት ተፈራርመው ወደ መደበኛ ኑሯቸው ከገቡ ወዲህ ሰላም መስፈኑን የካማሺ ከተማ አንዳንድ ነዋሪዎች ገለጹ። የቦሮ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ /ቦዴፓ/ በክልሉ ሳይካሄድ የቀረው የሰኔ 2013 አጠቃላይ ምርጫ እንዲካሄድም አሳስቧል። ሆኖም በብሄራዊ ምርጫ ቦርድ የክልሉ ጽሕፈት ቤት ምርጫ ባልተካሄደባቸው አካባቢዎች በቅርቡ ምርጫ ለማካሄድ የተያዘ መረኃ-ግብር እንደሌለ አስታውቋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኖቬምበር 30, 2023
በዐማራ ክልል የሚገኙ ተፈናቃዮች በሀገራዊ ምክክር ሒደቱ መሳተፍ እንዲችሉ ጠየቁ
-
ኖቬምበር 30, 2023
አወዛጋቢ እና ስመጥር የአሜሪካ የፖለቲካ መሪ ህይወት እና ትተውት ያለፉት ቅርስ
-
ኖቬምበር 30, 2023
ባይደን በኮሎራዶ ስለ ባይዶኖሚክስ ተናገሩ
-
ኖቬምበር 30, 2023
በሺርካ ወረዳ ሃይማኖት የለየ በተባለ ጥቃት 36 ምእመናን ሲገደሉ ቀሪዎቹ እንደሸሹ ተገለጸ
-
ኖቬምበር 30, 2023
እንባ ጠባቂ ተቋም በግሉ ዘርፍ አስተዳደራዊ በደሎች ላይ “ምርመራ ልጀምር ነው” አለ
-
ኖቬምበር 30, 2023
የርዳታ ውስንነት እና የመንገዶች ብልሽት የጎርፍ ተጎጂዎችን ተደራሽነት አዳጋች ማድረጉ ተገለጸ