ካማሺ ውስጥ ሰላም መስፈኑን ነዋሪዎች ተናገሩ
በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ታጣቂዎች ከክልሉ መንግሥት ጋራ የሰላም ስምምነት ተፈራርመው ወደ መደበኛ ኑሯቸው ከገቡ ወዲህ ሰላም መስፈኑን የካማሺ ከተማ አንዳንድ ነዋሪዎች ገለጹ። የቦሮ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ /ቦዴፓ/ በክልሉ ሳይካሄድ የቀረው የሰኔ 2013 አጠቃላይ ምርጫ እንዲካሄድም አሳስቧል። ሆኖም በብሄራዊ ምርጫ ቦርድ የክልሉ ጽሕፈት ቤት ምርጫ ባልተካሄደባቸው አካባቢዎች በቅርቡ ምርጫ ለማካሄድ የተያዘ መረኃ-ግብር እንደሌለ አስታውቋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጃንዩወሪ 18, 2025
በሩዋንዳ የማርበርግ ወረርሽኝ እና የሕክምና ባለሞያዋ ተሞክሮ
-
ጃንዩወሪ 18, 2025
የዱር እንስሳት መብት ተሟጋቿ ግሬታ ዩሪ
-
ጃንዩወሪ 17, 2025
የትረምፕ አጀንዳ ስደተኞችን የሚያስጠለሉ ከተሞችን ለፍልሚያ አዘጋጅቷል
-
ጃንዩወሪ 17, 2025
በዋሽንግተን ዲሲና አካባቢው የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ስለ ትረምፕ በዓለ ሲመት
-
ጃንዩወሪ 17, 2025
የመጪው አሜሪካ ፕሬዝደንት በዓለ ሲመት ዝግጅት እና የዋሽንግተን ዲሲ የጸጥታ ቁጥጥር
-
ጃንዩወሪ 17, 2025
“አሜሪካ ብሔራዊ ጥቅሟን ማስቀደም አለባት” ዕጩ የውጪ ጉዳይ ምኒስትር ማርኮ ሩቢዮ