ካማሺ ውስጥ ሰላም መስፈኑን ነዋሪዎች ተናገሩ
በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ታጣቂዎች ከክልሉ መንግሥት ጋራ የሰላም ስምምነት ተፈራርመው ወደ መደበኛ ኑሯቸው ከገቡ ወዲህ ሰላም መስፈኑን የካማሺ ከተማ አንዳንድ ነዋሪዎች ገለጹ። የቦሮ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ /ቦዴፓ/ በክልሉ ሳይካሄድ የቀረው የሰኔ 2013 አጠቃላይ ምርጫ እንዲካሄድም አሳስቧል። ሆኖም በብሄራዊ ምርጫ ቦርድ የክልሉ ጽሕፈት ቤት ምርጫ ባልተካሄደባቸው አካባቢዎች በቅርቡ ምርጫ ለማካሄድ የተያዘ መረኃ-ግብር እንደሌለ አስታውቋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 27, 2024
በማላዊ ለአሳዳጊ አልባ ሕፃናት መጠጊያ የኾነው ማዕከል
-
ጁላይ 27, 2024
በጠፈር ምርምር ትምህርት መርሐ ግብር የተመረቁ ኢትዮጵያውያን ወጣቶች
-
ጁላይ 26, 2024
የኢትዮጵያውያኑ ባህላዊ ማዕድ እና አብሮነት ታዛ - በሚልዋኪ
-
ጁላይ 26, 2024
የፕሬዝደንት ጆ ባይደን ንግግር
-
ጁላይ 23, 2024
አምስት ሚሊዮን ኢትዮጵያውያንን በኮዲንግ ሞያ የማብቃት መርሐ ግብር ይፋ ኾነ