በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ደራሼ ውስጥ ዳግም በተቀሰቀሰ ግጭት ሁለት ሰው ተገደለ


ደራሼ ውስጥ ዳግም በተቀሰቀሰ ግጭት ሁለት ሰው ተገደለ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:22 0:00

ደራሼ ውስጥ ዳግም በተቀሰቀሰ ግጭት ሁለት ሰው ተገደለ

በደቡብ ክልል መንግሥት መደበኛ ፖሊሶችና እና በደራሼ ልዩ ወረዳ ነዋሪዎች መካከል በተቀሰቀሰ ግጭት ሁለት ሰው መገደሉን በቦታው ነበርን ያሉ ነዋሪዎች ለአሜሪካ ድምጽ ተናገሩ። የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን አንድ የፖሊስ አባል እና በወንጀል ይፈለግ ነበር ያሉት አንድ ግለሰብ መገደላቸውን ገልጸው፤ “ችግሩ የተፈጠረው በወንጀል ተጠርጥረው የሚፈለጉ ሰዎችን ለማስመለጥ የፈለጉ ቡድኖች በፈጠሩት ሁከት ነው” ብለዋል።

XS
SM
MD
LG