በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢትዮጵያውያን በበረዶ በተዋጠችው ባፋሎ


ኢትዮጵያውያን በበረዶ በተዋጠችው ባፋሎ
please wait

No media source currently available

0:00 0:12:30 0:00

በዩናይትድ ስቴትስ የደረሰው ኃይለኛ ቅዝቃዜ ያስከተለው ከፍተኛ በረዶ የቀላቀለ አውሎ ንፋስ የሰዎችን ህይወት ሲያጠፋ መሰረታዊ አገልግሎቶችን አስተጓጉሏል። ይህ የበረዶ ማዕበል በከፍተኛ ሁኔታ ጉዳት ካደረሰባቸው ስፍራዎች ደግሞ አንዱ ምዕራባዊው የኒው ዮርክ ግዛት ውስጥ የሚገኘው የባፋሎ ከተማ ነው። በዛ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን በምን ሁኔታ ውስጥ እንዳሳለፉት አነጋግረናቸዋል።

XS
SM
MD
LG