በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአሜሪካ እና አፍሪካ መሪዎች ጉባዔ በጋዜጠኞች አይን ሲዳሰስ


የአሜሪካ እና አፍሪካ መሪዎች ጉባዔ በጋዜጠኞች አይን ሲዳሰስ
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:30 0:00

ከቀናት በፊት በዋሽንግተን ዲሲ ለሶስት ቀናት የተካሄደውን እና 50 የአፍሪካ ሀገራት መሪዎች የተጋበዙበትን የዩናይትድ ስቴትስ እና የአፍሪካ መሪዎች ጉባኤ ለመዘገብ ከተለያዩ የዓለም ዙሪያ የተሰባሰቡ በርካታ ጋዜጠኞች ጉባዔው በሚካሄድበት የስብሰባ ማዕከል ተገኝተው ነበር። ጉባዔው የሚዲያ ተቋማትን ያስተናገደበት መንገድ እና የጋዜጠኞች የአዘጋገብ ሂደት ምን ይመስል ነበር?

XS
SM
MD
LG