ቆይታ ከፊልም ባለሙያ እና ጋዜጠኛ ሰሎሜ ሙሉጌታ ጋር
ሰሎሜ ሙሉጌታ በፊልም ጥበብ እና በጋዜጠኝነት ዘርፍ የራሷን አሻራ እያኖረች የምትገኝ ትውልደ-ኢትዮጵያዊት ናት ። መልካም ምላሽ ያገኘው " ውቭን" ፊልም አጋር አዘጋጅ፣ ጸሓፊ እንዲሁም ተዋናይት ከመሆኗ በተጨማሪ በተለያዩ ፊልሞች ውስጥ ተሳትፋለች ። በቅርቡ ደግሞ "ሄሎ ኢትዮጵያ "የተሰኘ አውታር በመክፈት በኢትዮጵያ ላይ ያነጣጠሩ ሀሳቦችን በማጋራት ላይ ትገኛለች። ሀብታሙ ስዩም በዩ.ኤስ - አፍሪካ መሪዎች ጉባዔ ላይ ሰሎሜን አግኝቶ በስራዎቿ ዙሪያ ተጨዋውተዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 27, 2024
በማላዊ ለአሳዳጊ አልባ ሕፃናት መጠጊያ የኾነው ማዕከል
-
ጁላይ 27, 2024
በጠፈር ምርምር ትምህርት መርሐ ግብር የተመረቁ ኢትዮጵያውያን ወጣቶች
-
ጁላይ 26, 2024
የኢትዮጵያውያኑ ባህላዊ ማዕድ እና አብሮነት ታዛ - በሚልዋኪ
-
ጁላይ 26, 2024
የፕሬዝደንት ጆ ባይደን ንግግር
-
ጁላይ 23, 2024
አምስት ሚሊዮን ኢትዮጵያውያንን በኮዲንግ ሞያ የማብቃት መርሐ ግብር ይፋ ኾነ