ቆይታ ከፊልም ባለሙያ እና ጋዜጠኛ ሰሎሜ ሙሉጌታ ጋር
ሰሎሜ ሙሉጌታ በፊልም ጥበብ እና በጋዜጠኝነት ዘርፍ የራሷን አሻራ እያኖረች የምትገኝ ትውልደ-ኢትዮጵያዊት ናት ። መልካም ምላሽ ያገኘው " ውቭን" ፊልም አጋር አዘጋጅ፣ ጸሓፊ እንዲሁም ተዋናይት ከመሆኗ በተጨማሪ በተለያዩ ፊልሞች ውስጥ ተሳትፋለች ። በቅርቡ ደግሞ "ሄሎ ኢትዮጵያ "የተሰኘ አውታር በመክፈት በኢትዮጵያ ላይ ያነጣጠሩ ሀሳቦችን በማጋራት ላይ ትገኛለች። ሀብታሙ ስዩም በዩ.ኤስ - አፍሪካ መሪዎች ጉባዔ ላይ ሰሎሜን አግኝቶ በስራዎቿ ዙሪያ ተጨዋውተዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ዲሴምበር 01, 2023
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያንን የአካባቢ ጥበቃ ጥረት ተከበረ
-
ዲሴምበር 01, 2023
የቻይና የተሳሳተ መረጃ ስርጭት እና በይናይትድ ስቴትስ የደቀነው ስጋት
-
ዲሴምበር 01, 2023
የሶማልያው ጎርፍ አዲስ የሰብአዊ ቀውስ ስጋት መቀስቀሱን ኦቻ አስታወቀ
-
ዲሴምበር 01, 2023
የአኵስም ጽዮን ተሳላሚዎች የሰላም ይዞታው እንዲጠናከር ተማፀኑ
-
ዲሴምበር 01, 2023
የዐማራ ክልል ችግር እንዲፈታ ከግጭቱ በፊት ማስጠንቀቁን የሰላም ሚኒስቴር ገለጸ
-
ዲሴምበር 01, 2023
በደላንታ የሆስፒታሉ አምቡላንስ በከባድ መሣሪያ ሲቃጠል አምስት ሰዎች እንደተገደሉ ተገለጸ