ቆይታ ከፊልም ባለሙያ እና ጋዜጠኛ ሰሎሜ ሙሉጌታ ጋር
ሰሎሜ ሙሉጌታ በፊልም ጥበብ እና በጋዜጠኝነት ዘርፍ የራሷን አሻራ እያኖረች የምትገኝ ትውልደ-ኢትዮጵያዊት ናት ። መልካም ምላሽ ያገኘው " ውቭን" ፊልም አጋር አዘጋጅ፣ ጸሓፊ እንዲሁም ተዋናይት ከመሆኗ በተጨማሪ በተለያዩ ፊልሞች ውስጥ ተሳትፋለች ። በቅርቡ ደግሞ "ሄሎ ኢትዮጵያ "የተሰኘ አውታር በመክፈት በኢትዮጵያ ላይ ያነጣጠሩ ሀሳቦችን በማጋራት ላይ ትገኛለች። ሀብታሙ ስዩም በዩ.ኤስ - አፍሪካ መሪዎች ጉባዔ ላይ ሰሎሜን አግኝቶ በስራዎቿ ዙሪያ ተጨዋውተዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኤፕሪል 25, 2024
የጥንታዊው የብራና ዝግጅት እና ሥራዎች ፍላጎት በኢትዮጵያ እያንሰራራ ነው
-
ኤፕሪል 25, 2024
በወላይታ ዞን የመምህራን ደመወዝ ባለመከፈሉ ትምህርት መቋረጡ ተገለጸ
-
ኤፕሪል 25, 2024
የኬንያ መንግሥት በአድማ የተሳተፉ ዶክተሮችን ደሞዝ ሊያቆም እንደሚችል ዛተ
-
ኤፕሪል 25, 2024
የብሔራዊ ደኅንነት ምክር ቤት መግለጫ እና የህወሓት ምላሽ
-
ኤፕሪል 25, 2024
ዐቃቤ ሕግ የሽብር ተከሳሾችን ክስ እንዲያሻሽል በተሰጠው ብይን ላይ አቤቱታ አቀረበ
-
ኤፕሪል 25, 2024
በእስቴ ወረዳ አጎና ቀበሌ ግጭት አምስት ሰዎች መገደላቸው ተገለጸ