በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኦሮሚያና ሶማሌ ክልል ኮሌራ አሁንም እንደቀጠለ ነው - ተመድ


በኦሮሚያና ሶማሌ ክልል ኮሌራ አሁንም እንደቀጠለ ነው - ተመድ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:47 0:00

በኦሮሚያና ሶማሌ ክልል ኮሌራ አሁንም እንደቀጠለ ነው - ተመድ

በኦሮሚያ ክልል ባሌ ዞን ተከስቶ የነበረዉ የኮሌራ በሽታ ወደ አጎራባች ዞኖች እየተስፋፋ መሆኑን የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሰብዓዊ ዕርዳታ ማስተባበሪያ ቢሮ ( ኦቻ) ገለፀ።

በባሌ ዞን አምስት ወረዳዎችና በአጎራባች የሶማሌ ክልል የተከሰተው የኮሌራ በሽታ ወደ ጉጂ ዞን፣ ግርጃ ወረዳ መስፋፋቱንም ድርጅቱ ትላንት ባወጣዉ መግለጫ አመልክቷል ።

ከሰባት መቶ አርባ ሺህ በላይ ሰዎች ለበሽታዉ መጋለጣቸውንም ድርጅቱ የጠቆመ ሲሆን የኦሮሚያ ጤና ቢሮም በሽታውን ለመቆጣጠር እየሰራ መሆኑን አስታውቋል ።

XS
SM
MD
LG