በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ቆይታ ከዓለም አቀፍ የእግር ኳስ ዳኛ እና "ኮሚሽነር" ጌራወርቅ ከተማ ጋር


ቆይታ ከዓለም አቀፍ የእግር ኳስ ዳኛ እና "ኮሚሽነር" ጌራወርቅ ከተማ ጋር
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:28 0:00

በሀገር ውስጥ እና በዓለም አቀፍ የእግር ኳስ ጨዋታዎች ላይ ካገለገሉ ጥቂት ኢትዮጵያዊያን ዳኞች መካከል አንዷ ጌራ ወርቅ ከተማ ናት ። በአሁኑ ሰዓት በጨዋታ ታዛቢነት (ኮሚሽነርነት ) እያገለገለች ያለችው ጌራ ወርቅ ፣ ሴት የእግር ኳስ ዳኞች እንዲበራከቱ ተጨማሪ ስራዎች መሰራት እንዳለባቸው ትናገራለች ። የዓለም ዋንጫን አስታከን በእንግድነት የጋበዝናት ጌራወርቅ ፣ ስለሙያዊ ጉዞዋ እና ተያያዥ ጉዳዮች ሀሳቦቿን ታጋራናለች ።

XS
SM
MD
LG