በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ባይደን በዩኤስ-አፍሪካ መሪዎች ጉባዔ ላይ በቢሊዮን የሚቆጠር ስምምነቶችን አቀረቡ


ባይደን በዩኤስ-አፍሪካ መሪዎች ጉባዔ ላይ በቢሊዮን የሚቆጠር ስምምነቶችን አቀረቡ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:36 0:00

የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚደንት ጆ ባይደን ዋሽንግተን ዲሲ በተካሄደውና ዛሬ በሚጠናቀቀው የዩኤስ-አፍሪካ የመሪዎች ጉባዔ ላይ ትናንት ባደረጉት ንግግር በቢሊዮን ዶላር የሚቆጠር ገንዘብ በአፍሪካ ለግልና ለመንግሥት ዘርፍ ኢንቨስትመንት እንደሚውል አስታውቀዋል።/ ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ/

XS
SM
MD
LG