በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

“አዲስ አበባ ውስጥ በህዝብ ንብረት ላይ ለሚደርስ ጉዳት ተጠያቂው የከተማዪቱ አስተዳደር ነው” እንባ ጠባቂ


“አዲስ አበባ ውስጥ በህዝብ ንብረት ላይ ለሚደርስ ጉዳት ተጠያቂው የከተማዪቱ አስተዳደር ነው” እንባ ጠባቂ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:17 0:00

በአንዳንድ የአዲስ አበባ ትምህርት ቤቶች ውስጥ “የኦሮሚያ ክልል ሰንደቅ ዓላማን ለመስቀልም ሆነ መዝሙር ለማስዘመር በሚደረግ እንቅስቃሴ በተማሪዎችና በህዝብ ንብረት ላይ ለሚደርስ ጉዳት ተጠያቂው የከተማዪቱ አስተዳደር ነው” ሲል የህዝብ እምባ ጠባቂ ተቋም አስታውቋል። ተቋሙ ዛሬ ባወጣው ጋዜጣዊ መግለጫ ሰንደቅ ዓላማ ለመስቀልም ሆነ መዝሙር ለማስዘመር ህጋዊ አካሄዶችን መከተል እንደሚያስፈልግ አሳስቧል።

XS
SM
MD
LG