በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ጅቡቲ ያሉ ኤርትራውያን ስደተኞች ችግር ላይ መሆናቸውን ገለፁ


ጅቡቲ ያሉ ኤርትራውያን ስደተኞች ችግር ላይ መሆናቸውን ገለፁ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:21 0:00

ጅቡቲ የሚገኙ ኤርትራውያን ስደተኞች ችግር ላይ መሆናቸውን ተናገሩ፡፡ በአሊ አዴህ መጠለያ ጣቢያ ከ8 እስከ 14 ዓመታት እንደኖሩ የሚናገሩት ስደተኞቹ፣ የምግብና የሕክምና እጥረት እንዳለባቸው ገልፀዋል፡፡ የተባበሩት መንግሥታት የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽነር / ዩኤን ኤች ሲ አር/ በበኩሉ በኢሜይል በሰጠው ምላሽ፣ ለጅቡቲ ስደተኞች ሲሰጥ ነበረው የምግብ እርዳታ ካለፈው ዓመት ጀምሮ በገንዘብ እጥረት ምክኒያት በግማሽ መቀነሱን ገልፆ በዚህ ዓመት ግን መስተካከሉን አስታውቋል፡፡

XS
SM
MD
LG