ጅቡቲ ያሉ ኤርትራውያን ስደተኞች ችግር ላይ መሆናቸውን ገለፁ
ጅቡቲ የሚገኙ ኤርትራውያን ስደተኞች ችግር ላይ መሆናቸውን ተናገሩ፡፡ በአሊ አዴህ መጠለያ ጣቢያ ከ8 እስከ 14 ዓመታት እንደኖሩ የሚናገሩት ስደተኞቹ፣ የምግብና የሕክምና እጥረት እንዳለባቸው ገልፀዋል፡፡ የተባበሩት መንግሥታት የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽነር / ዩኤን ኤች ሲ አር/ በበኩሉ በኢሜይል በሰጠው ምላሽ፣ ለጅቡቲ ስደተኞች ሲሰጥ ነበረው የምግብ እርዳታ ካለፈው ዓመት ጀምሮ በገንዘብ እጥረት ምክኒያት በግማሽ መቀነሱን ገልፆ በዚህ ዓመት ግን መስተካከሉን አስታውቋል፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 27, 2024
በማላዊ ለአሳዳጊ አልባ ሕፃናት መጠጊያ የኾነው ማዕከል
-
ጁላይ 27, 2024
በጠፈር ምርምር ትምህርት መርሐ ግብር የተመረቁ ኢትዮጵያውያን ወጣቶች
-
ጁላይ 26, 2024
የኢትዮጵያውያኑ ባህላዊ ማዕድ እና አብሮነት ታዛ - በሚልዋኪ
-
ጁላይ 26, 2024
የፕሬዝደንት ጆ ባይደን ንግግር
-
ጁላይ 23, 2024
አምስት ሚሊዮን ኢትዮጵያውያንን በኮዲንግ ሞያ የማብቃት መርሐ ግብር ይፋ ኾነ