ጅቡቲ ያሉ ኤርትራውያን ስደተኞች ችግር ላይ መሆናቸውን ገለፁ
ጅቡቲ የሚገኙ ኤርትራውያን ስደተኞች ችግር ላይ መሆናቸውን ተናገሩ፡፡ በአሊ አዴህ መጠለያ ጣቢያ ከ8 እስከ 14 ዓመታት እንደኖሩ የሚናገሩት ስደተኞቹ፣ የምግብና የሕክምና እጥረት እንዳለባቸው ገልፀዋል፡፡ የተባበሩት መንግሥታት የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽነር / ዩኤን ኤች ሲ አር/ በበኩሉ በኢሜይል በሰጠው ምላሽ፣ ለጅቡቲ ስደተኞች ሲሰጥ ነበረው የምግብ እርዳታ ካለፈው ዓመት ጀምሮ በገንዘብ እጥረት ምክኒያት በግማሽ መቀነሱን ገልፆ በዚህ ዓመት ግን መስተካከሉን አስታውቋል፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ዲሴምበር 04, 2023
በቫሌንሺያው ማራቶን ኢትዮጵያውያን በሁለቱም ጾታዎች አሸነፉ
-
ዲሴምበር 04, 2023
በየሳምንቱ ሰኞ የሚቀርበው አፍሪካ ነክ ርእሶች
-
ዲሴምበር 04, 2023
በዐማራ ክልል የኮሌራ ወረርሽኝ የ90 ሰዎች ሕይወት እንዳለፈ ተገለጸ
-
ዲሴምበር 04, 2023
በእስራኤል-ሐማስ ጦርነት ዐዲስ የተኩስ አቁም ስምምነት የማይጨበጥ ኾኗል
-
ዲሴምበር 04, 2023
ኢትዮጵያ የሠራተኞች የደመወዝ ወለል ስምምነትን እንድታጸድቅ የሥራ ድርጅቱ ጠየቀ
-
ዲሴምበር 04, 2023
በሰሜን ጎንደር ዞን ሦስት ወረዳዎች አራት ሰዎች በረኀብ እንደሞቱ ተገለጸ