ጅቡቲ ያሉ ኤርትራውያን ስደተኞች ችግር ላይ መሆናቸውን ገለፁ
ጅቡቲ የሚገኙ ኤርትራውያን ስደተኞች ችግር ላይ መሆናቸውን ተናገሩ፡፡ በአሊ አዴህ መጠለያ ጣቢያ ከ8 እስከ 14 ዓመታት እንደኖሩ የሚናገሩት ስደተኞቹ፣ የምግብና የሕክምና እጥረት እንዳለባቸው ገልፀዋል፡፡ የተባበሩት መንግሥታት የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽነር / ዩኤን ኤች ሲ አር/ በበኩሉ በኢሜይል በሰጠው ምላሽ፣ ለጅቡቲ ስደተኞች ሲሰጥ ነበረው የምግብ እርዳታ ካለፈው ዓመት ጀምሮ በገንዘብ እጥረት ምክኒያት በግማሽ መቀነሱን ገልፆ በዚህ ዓመት ግን መስተካከሉን አስታውቋል፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025
በአፍሪካ የኅይል አቅርቦት ላይ ያተኮረውና በዋሽንግተን ዲሲ የተካሔደው ጉባኤ
-
ማርች 14, 2025
የኢትዮጵያውያት ሴቶች ጥያቄ ምንድን ነው? - የአድማጭ ተመልካቾች አስተያየት
-
ማርች 13, 2025
አርቲስት አንዱዓለም ጎሣ ተጨማሪ 13 ቀናትን በእስር እንዲቆይ ፍርድ ቤት ፈቀደ
-
ማርች 13, 2025
ሩሲያ የተቆጣጠረቻቸውን የዩክሬን ግዛቶች እንደያዘች መቀጠል ትሻለች