በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በትግራይ፣ አፋርና አማራ ክልሎች ሰብዓዊ ድጋፍ ማቅረብ ማጠናከር መቻሉን ተመድ አስታወቀ


በትግራይ፣ አፋርና አማራ ክልሎች ሰብዓዊ ድጋፍ ማቅረብ ማጠናከር መቻሉን ተመድ አስታወቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:01 0:00

በኢትዮጵያ ፌደራል መንግስትና በህወሃት መካከል ከስድስት ሳምንት በፊት የተፈረመውን የሰላም ስምምነት ተከትሎ በትግራይ፣ በአፋር እና በአማራ ክልሎች ሰብዓዊ ድጋፍ ማቅረብ ማጠናከር መቻሉን የተባበሩት መንግሥታት የስደተኞች ጉዳዮች ከፍተኛ ኮሚሽነር (ዩኤንኤችሲአር) አስታውቋል። /ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ/

XS
SM
MD
LG