በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኢትዮጵያዊያኑ አባት እና ልጅ ትኩረትን የሳበ የዓለም ዋንጫ ጉዞ


 የኢትዮጵያዊያኑ አባት እና ልጅ ትኩረትን የሳበ የዓለም ዋንጫ ጉዞ
please wait

No media source currently available

0:00 0:16:23 0:00

ለኢትዮጵያ የስፖርት ቤተሰብ ስሙ አዲስ ያልሆነው ቴዎድሮስ ባጫ እና ልጁ ዳግማዊ ቴዎድሮስ ሁሉንም የዓለም ዋንጫ ጨዋታዎች እንዲታደሙ በፊፋ ከተጋበዙ ሰነባብተዋል። ካታር ላይ ከዓለም ዕውቅ የስፖርት ሰዎች ጋር በሚገናኙባቸው ቅጽበቶች የሀገራቸውን ባህል በማስተዋውቅ ጭምር የሚያሳልፉት አባት እና ልጅ "የእግር ኳስ ፍቅር " ብሎም እዚህ ለመድረስ ያለፉበት መንገድ የብዙዎችን ትኩረት የሚስብ ነው ። ልዩ የዓለም ዋንጫ ሽፋናችን እንግዶች አድርገናቸዋል ።

XS
SM
MD
LG