No media source currently available
ለብሔራዊ ቡድናቸው ድጋፍ ለመስጠትና ጨዋታውን ለመመልከት ወደ ካታር የተጓዙ አንዳንድ ደጋፊዎች የመግቢያ ትኬት ለማግኘት መቸገራቸውን ገለፁ። ጨዋታዎቹን ለመመልከት እጅግ የተጋነነ ዋጋ በመክፈል ላይ እንደሚገኙ ገልፀዋል። /የአሜሪካ ድምፅ ዘጋቢ አያኮፖ ሉዚ ከዶሃ ያጠናቀረው ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ/