ስለአየር ንብረት ለውጥ መረጃ ያላቸው አርሶአደሮች 18 ከመቶ ብቻ ናቸው
የኢትዮጵያ አርሶ አደሮች በአየር ንብረት እና የአየር ሁኔታ ለውጥ ዙሪያ በቂ መረጃ አለማግኘታቸው ለእርሻ ምርት መቀነስ ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንደሚዳርግ ዓለም አቀፍ የእድገት ማዕከል የተሰኘው ተቋም አመለከተ። ተቋሙ በአምስት ክልሎች ባካሄደው ጥናት፣ ስለ አየር ንብረት ለውጥ መረጃ የሚያገኙ አርሶአደሮች 18 ከመቶ ብቻ መሆናቸውን ያመለከተ ሲሆን፣ መረጃው ያላቸው አርሶ አደሮች በበቆሎ ምርታቸው 27 ከመቶ፣ በስንዴ ደግሞ 17 ከመቶ የበለጠ ምርታማ እንደሚሆኑ አስታውቋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 26, 2024
የኢትዮጵያውያኑ ባህላዊ ማዕድ እና አብሮነት ታዛ - በሚልዋኪ
-
ጁላይ 26, 2024
የፕሬዝደንት ጆ ባይደን ንግግር
-
ጁላይ 23, 2024
አምስት ሚሊዮን ኢትዮጵያውያንን በኮዲንግ ሞያ የማብቃት መርሐ ግብር ይፋ ኾነ
-
ጁላይ 22, 2024
የነዋሪዎች አስተያየት በፕሬዝደንት ባይደን ውሳኔ ላይ
-
ጁላይ 18, 2024
ጄ. ዲ. ቫንስ “አሜሪካ ትቅደም” መሪ ቃላቸው እንደሆነ አስታወቁ