ስለአየር ንብረት ለውጥ መረጃ ያላቸው አርሶአደሮች 18 ከመቶ ብቻ ናቸው
የኢትዮጵያ አርሶ አደሮች በአየር ንብረት እና የአየር ሁኔታ ለውጥ ዙሪያ በቂ መረጃ አለማግኘታቸው ለእርሻ ምርት መቀነስ ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንደሚዳርግ ዓለም አቀፍ የእድገት ማዕከል የተሰኘው ተቋም አመለከተ። ተቋሙ በአምስት ክልሎች ባካሄደው ጥናት፣ ስለ አየር ንብረት ለውጥ መረጃ የሚያገኙ አርሶአደሮች 18 ከመቶ ብቻ መሆናቸውን ያመለከተ ሲሆን፣ መረጃው ያላቸው አርሶ አደሮች በበቆሎ ምርታቸው 27 ከመቶ፣ በስንዴ ደግሞ 17 ከመቶ የበለጠ ምርታማ እንደሚሆኑ አስታውቋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኦክቶበር 21, 2024
የኤሌክቶራል ኮሌጅ ሂደት
-
ኦክቶበር 21, 2024
አፍሪካ በፀጥታው ምክር ቤት በሁለት ቋሚ አባል ሀገራት መወከል እንደሚገባት ጉተሬዥ ተናገሩ
-
ኦክቶበር 18, 2024
ድንበር አቋርጠው የሚገቡ ሕገ ወጥ ስደተኞች እና የደኅንነት ጉዳይ
-
ኦክቶበር 18, 2024
ቱርክ በአፍሪካ ቀንድ ያሏትን ግቦች አደጋ ላይ የጣለው የሶማሊያና የኢትዮጵያ ግንኙነት
-
ኦክቶበር 17, 2024
ከጥቅምቱ የአሜሪካ ምርጫ ጋር ተያይዞ የሚመጣ የአይምሮ ጭንቀት
-
ኦክቶበር 16, 2024
የኢትዮ ቴሌኮም 10 በመቶ ድርሻ ሽያጭ ዛሬ መጀመሩን ጠ/ሚኒስትር ዐቢይ አስታወቁ