ስለአየር ንብረት ለውጥ መረጃ ያላቸው አርሶአደሮች 18 ከመቶ ብቻ ናቸው
የኢትዮጵያ አርሶ አደሮች በአየር ንብረት እና የአየር ሁኔታ ለውጥ ዙሪያ በቂ መረጃ አለማግኘታቸው ለእርሻ ምርት መቀነስ ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንደሚዳርግ ዓለም አቀፍ የእድገት ማዕከል የተሰኘው ተቋም አመለከተ። ተቋሙ በአምስት ክልሎች ባካሄደው ጥናት፣ ስለ አየር ንብረት ለውጥ መረጃ የሚያገኙ አርሶአደሮች 18 ከመቶ ብቻ መሆናቸውን ያመለከተ ሲሆን፣ መረጃው ያላቸው አርሶ አደሮች በበቆሎ ምርታቸው 27 ከመቶ፣ በስንዴ ደግሞ 17 ከመቶ የበለጠ ምርታማ እንደሚሆኑ አስታውቋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025
በአፍሪካ የኅይል አቅርቦት ላይ ያተኮረውና በዋሽንግተን ዲሲ የተካሔደው ጉባኤ
-
ማርች 14, 2025
የኢትዮጵያውያት ሴቶች ጥያቄ ምንድን ነው? - የአድማጭ ተመልካቾች አስተያየት
-
ማርች 13, 2025
አርቲስት አንዱዓለም ጎሣ ተጨማሪ 13 ቀናትን በእስር እንዲቆይ ፍርድ ቤት ፈቀደ
-
ማርች 13, 2025
ሩሲያ የተቆጣጠረቻቸውን የዩክሬን ግዛቶች እንደያዘች መቀጠል ትሻለች