ስለአየር ንብረት ለውጥ መረጃ ያላቸው አርሶአደሮች 18 ከመቶ ብቻ ናቸው
የኢትዮጵያ አርሶ አደሮች በአየር ንብረት እና የአየር ሁኔታ ለውጥ ዙሪያ በቂ መረጃ አለማግኘታቸው ለእርሻ ምርት መቀነስ ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንደሚዳርግ ዓለም አቀፍ የእድገት ማዕከል የተሰኘው ተቋም አመለከተ። ተቋሙ በአምስት ክልሎች ባካሄደው ጥናት፣ ስለ አየር ንብረት ለውጥ መረጃ የሚያገኙ አርሶአደሮች 18 ከመቶ ብቻ መሆናቸውን ያመለከተ ሲሆን፣ መረጃው ያላቸው አርሶ አደሮች በበቆሎ ምርታቸው 27 ከመቶ፣ በስንዴ ደግሞ 17 ከመቶ የበለጠ ምርታማ እንደሚሆኑ አስታውቋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሴፕቴምበር 22, 2023
የዩክሬኑ ፕሬዚዳንት ለጦር ዘመቻቸውና ለሰላም ዕቅዳቸው ድጋፍ ፍለጋ እየጣሩ ነው
-
ሴፕቴምበር 22, 2023
“በዓለም የሰላም ቀን” የሴቶች ወሳኝ ተሳትፎ ጎልቶ ወጥቷል
-
ሴፕቴምበር 22, 2023
በቅበት የሃይማኖት ግጭት ተጠርጣሪዎች በሕግ እንዲጠየቁ ኢሰመጉ አሳሰበ
-
ሴፕቴምበር 22, 2023
እያየለ ባለው የአል-ሻባብ ጥቃት ላይ የሶማሊያ ጎረቤቶች ትብብራቸውን እንዲያጠናክሩ ተጠየቀ
-
ሴፕቴምበር 22, 2023
በአዋሽ አርባ ታስረው የቆዩ የትግራይ ተወላጅ የመከላከያ አባላት እንደተፈቱ ተገለጸ
-
ሴፕቴምበር 22, 2023
ያልተጨለፈውን የደምበል ሐይቅ ዕምቅ ሀብት ለማልማት እየተሠራ ነው