በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በሽረ የስልክ አገልግሎት በአጭር ቀን ውስጥ እንደሚጀምር ተገለፀ


በሽረ የስልክ አገልግሎት በአጭር ቀን ውስጥ እንደሚጀምር ተገለፀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:14 0:00

በሽረ የስልክ አገልግሎት በአጭር ቀን ውስጥ እንደሚጀምር ተገለፀ

በትግራይ ክልል ሽረ ከተማ የስልክ አገልግሎት እስከ ነገ ድረስ ሊጀመር እንደሚችል ኢትዮ ቴሌኮም አስታወቀ። አገልግሎቱን ለማስጀመር የፋይበር ኦፕቲክስ ዝርጋታ በመጠናቀቅ ላይ መሆኑንንም የተቋሙ የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ መሳይ ውብሸት ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋል።

ከሽረ ቀጥሎ በአክሱምና በአዓድዋ ከተማ አገልግሎቱን ለማስጀመር ርብርብ እየተደረገ መሆኑንም ጠቁመዋል።

በሌላ በኩል ሽረን ጨምሮ በአካባቢው ላሉት ከተሞች የኤሌክትሪክ ኃይል ለማቅረብ የጥገና ሥራዎች እየተከናወኑ መሆኑን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አስታውቋል።

/ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ/

XS
SM
MD
LG