ኢትዮጵያዊ ባህል እና ማንነት የሚገነባ ተቋም
ከኢትዮጵያ ውጪ የተወለዱ ህፃናት ወላጆቻቸው የመጡበትን ቋንቋ፣ ባህል፣ እና ልማድ አውቀው እንዲያድጉ ለማገዝ ከአራት አመት በፊት በዩናይትድ ስቴትስ ቨርጂንያ ግዛት የተቋቋመው አቦጊዳ የቋንቋ እና ባህል ተቋም፣ ህፃናት የአማርኛ ቋንቋን እንዲናገሩ እና እንዲያነቡ ብቻ ሳይሆን ከዛም ባለፈ ስነ-ፅሁፎችን፣ ግጥሞችን እና ስነ-ቃሎችን እንዲማሩ እያገዘ ይገኛል። ልጆች በስነምግባር ታንፀው እንዲያድጉም አብሮነትና መከባበርን የሚያንፀባርቁ ባህልና ታሪኮችንም ያስተምራል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025
በአፍሪካ የኅይል አቅርቦት ላይ ያተኮረውና በዋሽንግተን ዲሲ የተካሔደው ጉባኤ
-
ማርች 14, 2025
የኢትዮጵያውያት ሴቶች ጥያቄ ምንድን ነው? - የአድማጭ ተመልካቾች አስተያየት
-
ማርች 13, 2025
አርቲስት አንዱዓለም ጎሣ ተጨማሪ 13 ቀናትን በእስር እንዲቆይ ፍርድ ቤት ፈቀደ
-
ማርች 13, 2025
ሩሲያ የተቆጣጠረቻቸውን የዩክሬን ግዛቶች እንደያዘች መቀጠል ትሻለች