ኢትዮጵያዊ ባህል እና ማንነት የሚገነባ ተቋም
ከኢትዮጵያ ውጪ የተወለዱ ህፃናት ወላጆቻቸው የመጡበትን ቋንቋ፣ ባህል፣ እና ልማድ አውቀው እንዲያድጉ ለማገዝ ከአራት አመት በፊት በዩናይትድ ስቴትስ ቨርጂንያ ግዛት የተቋቋመው አቦጊዳ የቋንቋ እና ባህል ተቋም፣ ህፃናት የአማርኛ ቋንቋን እንዲናገሩ እና እንዲያነቡ ብቻ ሳይሆን ከዛም ባለፈ ስነ-ፅሁፎችን፣ ግጥሞችን እና ስነ-ቃሎችን እንዲማሩ እያገዘ ይገኛል። ልጆች በስነምግባር ታንፀው እንዲያድጉም አብሮነትና መከባበርን የሚያንፀባርቁ ባህልና ታሪኮችንም ያስተምራል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 26, 2024
የኢትዮጵያውያኑ ባህላዊ ማዕድ እና አብሮነት ታዛ - በሚልዋኪ
-
ጁላይ 26, 2024
የፕሬዝደንት ጆ ባይደን ንግግር
-
ጁላይ 23, 2024
አምስት ሚሊዮን ኢትዮጵያውያንን በኮዲንግ ሞያ የማብቃት መርሐ ግብር ይፋ ኾነ
-
ጁላይ 22, 2024
የነዋሪዎች አስተያየት በፕሬዝደንት ባይደን ውሳኔ ላይ
-
ጁላይ 18, 2024
ጄ. ዲ. ቫንስ “አሜሪካ ትቅደም” መሪ ቃላቸው እንደሆነ አስታወቁ