ኢትዮጵያዊ ባህል እና ማንነት የሚገነባ ተቋም
ከኢትዮጵያ ውጪ የተወለዱ ህፃናት ወላጆቻቸው የመጡበትን ቋንቋ፣ ባህል፣ እና ልማድ አውቀው እንዲያድጉ ለማገዝ ከአራት አመት በፊት በዩናይትድ ስቴትስ ቨርጂንያ ግዛት የተቋቋመው አቦጊዳ የቋንቋ እና ባህል ተቋም፣ ህፃናት የአማርኛ ቋንቋን እንዲናገሩ እና እንዲያነቡ ብቻ ሳይሆን ከዛም ባለፈ ስነ-ፅሁፎችን፣ ግጥሞችን እና ስነ-ቃሎችን እንዲማሩ እያገዘ ይገኛል። ልጆች በስነምግባር ታንፀው እንዲያድጉም አብሮነትና መከባበርን የሚያንፀባርቁ ባህልና ታሪኮችንም ያስተምራል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሜይ 30, 2023
በሃዲያ ዞን ደመወዝ በወቅቱ እንዲከፈላቸው የጠየቁ የመንግሥት ሠራተኞች ታሰሩ
-
ሜይ 30, 2023
ወላጆች በግል ትምህርት ቤቶች የክፍያ ጭማሬ ምሬታቸውን እየገለጹ ነው