በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኬንያ 1 ሚሊዮን ህጻናት በተመጣጠነ ምግብ እጥረት መጎዳታቸውን አስታወቀች


ኬንያ 1 ሚሊዮን ህጻናት በተመጣጠነ ምግብ እጥረት መጎዳታቸውን አስታወቀች
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:52 0:00

በአፍሪካ ቀንድ ሀገሮች የቀጠለው ድርቅ ኬንያን ጨምሮ በአካባቢው ረሃብ እያባባሰ መሆኑ ተገልጿል፡፡ የኬንያ ባለሥልጣናት ቁጥራቸው ወደ 1 ሚሊዮን የሚጠጋ ሕጻናት በከባድ የተመጣጠነ ምግብ እጥረት ተጎድተዋል፡፡ በተከታታይ ለአምስተኛ ጊዜ በወቅቱ በቂ ዝናብ ባለመጣሉ ባለሥልጣናትና የረድዔት ድርጅቶች ከባድ የረሃብ አደጋን ለመከላከል እየተጣደፉ ናቸው፡፡

/ሙሉውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ/

XS
SM
MD
LG