በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ከአየር ንብረት ጉባኤ ኢትዮጵያ የ50 ሚሊዮን ዶላር ድጋፍ አገኘች


ከአየር ንብረት ጉባኤ ኢትዮጵያ የ50 ሚሊዮን ዶላር ድጋፍ አገኘች
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:38 0:00

የመንግሥታቱ ድርጅት ባዘጋጀውና ግብፅ ውስጥ በተካሄደው 27ኛ የአየር ንብረት ጉባዔ ኢትዮጵያ ለደን ልማት የሚውል 50 ሚሊዮን ዶላር ድጋፍ ማግኘቷን ሃገሪቱን ወክለው በጉዔው ላይ የተሳተፉ ባለሞያዎች ተናግረዋል። “ከጉባዔው ትልቅ ውጤት ይዘን መጥተናል” ያሉት የኢትዮጵያ የደን ዘርፍ ቡድንን ወክለው የተሳተፉት ዶ/ር ይተብቱ ሞገስ ፤ ከአየር ንብረት ለውጥ ኢንቨስትመንት ፈንድ ላይ ገንዘቡ ለኢትዮጵያ እንዲሰጥ መወሰኑን ተናግረዋል። //ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ያዳምጡ/

XS
SM
MD
LG