ከአየር ንብረት ጉባኤ ኢትዮጵያ የ50 ሚሊዮን ዶላር ድጋፍ አገኘች
የመንግሥታቱ ድርጅት ባዘጋጀውና ግብፅ ውስጥ በተካሄደው 27ኛ የአየር ንብረት ጉባዔ ኢትዮጵያ ለደን ልማት የሚውል 50 ሚሊዮን ዶላር ድጋፍ ማግኘቷን ሃገሪቱን ወክለው በጉዔው ላይ የተሳተፉ ባለሞያዎች ተናግረዋል። “ከጉባዔው ትልቅ ውጤት ይዘን መጥተናል” ያሉት የኢትዮጵያ የደን ዘርፍ ቡድንን ወክለው የተሳተፉት ዶ/ር ይተብቱ ሞገስ ፤ ከአየር ንብረት ለውጥ ኢንቨስትመንት ፈንድ ላይ ገንዘቡ ለኢትዮጵያ እንዲሰጥ መወሰኑን ተናግረዋል። //ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ያዳምጡ/
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሴፕቴምበር 29, 2023
ፕሬዚዳንት ባይደንን ለመክሰስ የመጀመሪያው የይፋ ምስክርነት ተሰማ
-
ሴፕቴምበር 29, 2023
የትዕግሥት አሰፋ የማራቶን ክብረ ወሰን “ከዘንድሮ ውጤቶች ሁሉ ታላቁ ነው” ሲል ፌዴሬሽኑ ገለጸ
-
ሴፕቴምበር 29, 2023
ጆ ባይደን በትራምፕ ላይ የሚሰነዝሩትን ትችት አጠናክረው ቀጥለዋል
-
ሴፕቴምበር 29, 2023
የጋቦን ወታደራዊ አመራር ለለውጥ ግፊት የሚያደርጉ ጋቦናውያን እንዲታገሡ ጠየቀ
-
ሴፕቴምበር 29, 2023
መንግሥት ለትግራይ ክልል ተፈናቃዮች አስቸኳይ የምግብ ርዳታ መላክ እንደ ጀመረ ተገለጸ
-
ሴፕቴምበር 29, 2023
የባሕር ዳር ከተማ ነጋዴዎች “የአቅርቦት ችግር ገጥሞናል” አሉ