ከአየር ንብረት ጉባኤ ኢትዮጵያ የ50 ሚሊዮን ዶላር ድጋፍ አገኘች
የመንግሥታቱ ድርጅት ባዘጋጀውና ግብፅ ውስጥ በተካሄደው 27ኛ የአየር ንብረት ጉባዔ ኢትዮጵያ ለደን ልማት የሚውል 50 ሚሊዮን ዶላር ድጋፍ ማግኘቷን ሃገሪቱን ወክለው በጉዔው ላይ የተሳተፉ ባለሞያዎች ተናግረዋል። “ከጉባዔው ትልቅ ውጤት ይዘን መጥተናል” ያሉት የኢትዮጵያ የደን ዘርፍ ቡድንን ወክለው የተሳተፉት ዶ/ር ይተብቱ ሞገስ ፤ ከአየር ንብረት ለውጥ ኢንቨስትመንት ፈንድ ላይ ገንዘቡ ለኢትዮጵያ እንዲሰጥ መወሰኑን ተናግረዋል። //ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ያዳምጡ/
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 13, 2025
አርቲስት አንዱዓለም ጎሣ ተጨማሪ 13 ቀናትን በእስር እንዲቆይ ፍርድ ቤት ፈቀደ
-
ማርች 13, 2025
ሩሲያ የተቆጣጠረቻቸውን የዩክሬን ግዛቶች እንደያዘች መቀጠል ትሻለች
-
ማርች 13, 2025
የቀረጡ ጉዳይ በዩናይትድ ስቴትስ ኢኮኖሚ ላይ ያስከተለው አለመረጋጋት
-
ማርች 12, 2025
በሳዑዲ አረቢያ በእስር ላይ የሚገኙ ኢትዮጵያውያንን መመለስ ዳግም ተጀመረ