ለ"ቀይ ባህር አፋር" ስደተኞች ድጋፍ እንዲደረግ የሚጠይቅ ሰልፍ ተደረገ
ከኤርትራ ተሰደው በኢትዮጵያ አፋር ክልል ውስጥ ለተጠለሉ "የቀይ ባህር አፋሮች " በቂ ትኩረት እና ድጋፍ እንዲደረግ የሚጠይቅ ሰልፍ ከአሜሪካ የውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት ፊት ለፊት ተደርጓል።በሰርዶ ፣ በርሃሌ እና አሳይታ አካባቢ ተጠልለው የነበሩ ስደተኞች በቀጠናው በነበረው ግጭት ምክንያት ለከፋ ሁኔታ መዳረጋቸውን የተናገሩት የሰልፉ ተሳታፊዎች ፣ የዩናይትድ ስቴትስ መንግስት ስደተኞች ወደ ሶስተኛ ሀገር የሚወሰዱበትን መንገድ እንዲያመቻች ከሰሞኑ ጠይቀዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሜይ 28, 2023
የማኅበረሰብ የጤና ስጋት - ሄፓታይተስ፤ የጉበት መቆጣት
-
ሜይ 27, 2023
የአፍሪካ ህብረት የአልማዝ ኢዮቤልዩ አከባበር
-
ሜይ 26, 2023
በሱዳን መጠለያቸው የወደመባቸው ኢትዮጵያውያን “ርዳታ አላገኘንም” አሉ
-
ሜይ 26, 2023
ባለፈው የቦረና ድርቅ ዓመታት ከ3 ሚሊዮን በላይ የቤት እንስሳት ሞተዋል
-
ሜይ 26, 2023
በመስጂዶችን መፍረስ ተቃውሞ ወቅት ህይወት መጥፋቱን ፖሊስ አስታወቀ