ለ"ቀይ ባህር አፋር" ስደተኞች ድጋፍ እንዲደረግ የሚጠይቅ ሰልፍ ተደረገ
ከኤርትራ ተሰደው በኢትዮጵያ አፋር ክልል ውስጥ ለተጠለሉ "የቀይ ባህር አፋሮች " በቂ ትኩረት እና ድጋፍ እንዲደረግ የሚጠይቅ ሰልፍ ከአሜሪካ የውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት ፊት ለፊት ተደርጓል።በሰርዶ ፣ በርሃሌ እና አሳይታ አካባቢ ተጠልለው የነበሩ ስደተኞች በቀጠናው በነበረው ግጭት ምክንያት ለከፋ ሁኔታ መዳረጋቸውን የተናገሩት የሰልፉ ተሳታፊዎች ፣ የዩናይትድ ስቴትስ መንግስት ስደተኞች ወደ ሶስተኛ ሀገር የሚወሰዱበትን መንገድ እንዲያመቻች ከሰሞኑ ጠይቀዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025
በአፍሪካ የኅይል አቅርቦት ላይ ያተኮረውና በዋሽንግተን ዲሲ የተካሔደው ጉባኤ
-
ማርች 14, 2025
የኢትዮጵያውያት ሴቶች ጥያቄ ምንድን ነው? - የአድማጭ ተመልካቾች አስተያየት
-
ማርች 13, 2025
አርቲስት አንዱዓለም ጎሣ ተጨማሪ 13 ቀናትን በእስር እንዲቆይ ፍርድ ቤት ፈቀደ
-
ማርች 13, 2025
ሩሲያ የተቆጣጠረቻቸውን የዩክሬን ግዛቶች እንደያዘች መቀጠል ትሻለች