በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ለ"ቀይ ባህር አፋር" ስደተኞች ድጋፍ እንዲደረግ የሚጠይቅ ሰልፍ ተደረገ


ለ"ቀይ ባህር አፋር" ስደተኞች ድጋፍ እንዲደረግ የሚጠይቅ ሰልፍ ተደረገ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:02 0:00

ከኤርትራ ተሰደው በኢትዮጵያ አፋር ክልል ውስጥ ለተጠለሉ "የቀይ ባህር አፋሮች " በቂ ትኩረት እና ድጋፍ እንዲደረግ የሚጠይቅ ሰልፍ ከአሜሪካ የውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት ፊት ለፊት ተደርጓል።በሰርዶ ፣ በርሃሌ እና አሳይታ አካባቢ ተጠልለው የነበሩ ስደተኞች በቀጠናው በነበረው ግጭት ምክንያት ለከፋ ሁኔታ መዳረጋቸውን የተናገሩት የሰልፉ ተሳታፊዎች ፣ የዩናይትድ ስቴትስ መንግስት ስደተኞች ወደ ሶስተኛ ሀገር የሚወሰዱበትን መንገድ እንዲያመቻች ከሰሞኑ ጠይቀዋል።

XS
SM
MD
LG