ለ"ቀይ ባህር አፋር" ስደተኞች ድጋፍ እንዲደረግ የሚጠይቅ ሰልፍ ተደረገ
ከኤርትራ ተሰደው በኢትዮጵያ አፋር ክልል ውስጥ ለተጠለሉ "የቀይ ባህር አፋሮች " በቂ ትኩረት እና ድጋፍ እንዲደረግ የሚጠይቅ ሰልፍ ከአሜሪካ የውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት ፊት ለፊት ተደርጓል።በሰርዶ ፣ በርሃሌ እና አሳይታ አካባቢ ተጠልለው የነበሩ ስደተኞች በቀጠናው በነበረው ግጭት ምክንያት ለከፋ ሁኔታ መዳረጋቸውን የተናገሩት የሰልፉ ተሳታፊዎች ፣ የዩናይትድ ስቴትስ መንግስት ስደተኞች ወደ ሶስተኛ ሀገር የሚወሰዱበትን መንገድ እንዲያመቻች ከሰሞኑ ጠይቀዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ፌብሩወሪ 16, 2025
ታዳጊዎችን የሚያግዘው ማኅበር
-
ፌብሩወሪ 16, 2025
የቡና ዲፕሎማሲ
-
ፌብሩወሪ 15, 2025
የተማሪዎችን የዓለም አቀፍ ዲፕሎማሲ ግንዛቤ የሚያዳብረው መርሐ ግብር
-
ፌብሩወሪ 15, 2025
የሴቶች ጥቃትን የምትከላከለው - "አጅሪት"
-
ፌብሩወሪ 15, 2025
በቫይረስ አማካኝነት የሚመጡ በሽታዎች የሚያስከትሉት የጤና ተግዳሮት
-
ፌብሩወሪ 14, 2025
በምጣኔ ሀብታዊ እና ሰብአዊ መርሀ ግብሮች የሚሳተፉት የምክር ቤት አባል