በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

“የመጡት የሕክምና ቁሳቁሶች አነስተኛ ናቸው” - የትግራይ ክልል ጤና ቢሮ


“የመጡት የሕክምና ቁሳቁሶች አነስተኛ ናቸው” - የትግራይ ክልል ጤና ቢሮ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:33 0:00

ለቁስል ማከሚያና መሰል የሕክምና አገልግሎት መስጫ ቁሳቁስ የያዙ ሁለት ዓለምአቀፉ የቀይ መስቀል ኮሚቴ ተሽከርካሪዎች መቀሌ መግባታቸውን የገለጸው የክልሉ ጤና ቢሮ ካለው ችግር ጋር ሲተያይ ግን አቅርቦቱ በጣም አነስተኛ መሆኑን አስታውቋል።

/ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ/

XS
SM
MD
LG