በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢትዮጵያ ብሔራዊ የፀረ ሙስና ኮሚቴ ይፋ አደረገች


ኢትዮጵያ ብሔራዊ የፀረ ሙስና ኮሚቴ ይፋ አደረገች
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:05 0:00

ኢትዮጵያ ውስጥ እየተንሠራፋ መጥቷል ያሉትን የሙስና አድራጎት ለመቀነስ ብሔራዊ የፀረ ሙስና ኮሚቴ መቋቋሙን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ዛሬ ይፋ አድርገዋል።

መንግሥት የችግሩን አሳሳቢነት ተረድቶ ኮሚቴ ማቋቋሙን እንደሚያደንቁ ለቪኦኤ የገለፁት የኢትዮጵያ ኢኮኖሚክስ ማኅበር ዋና ሥራ አስፈፃሚ ፕሮፌሰር መንግሥቱ ከተማ “ሥር የሰደደውን ችግር” ይፈታል ብለው እንደማያስቡ ገልፀዋል።

የኢትዮጵያ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ዋና ፀሃፊ ዶክተር ራሄል ባፌ ደግሞ የአስተሳሰብ ለውጥና ተጠያቂነት ካልሰፈነ በኮሚቴውን ውጤታማነት እንደሚጠራጠሩ አመልክተዋል።

XS
SM
MD
LG