በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አማራ ክልል የሚገኙ የኦሮሚያና የቤንሻንጉል ክልል ተፈናቃዮች ችግር ላይ መሆናቸውን ገለፁ


አማራ ክልል የሚገኙ የኦሮሚያና የቤንሻንጉል ክልል ተፈናቃዮች ችግር ላይ መሆናቸውን ገለፁ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:11 0:00

አማራ ክልል የሚገኙ የኦሮሚያና የቤንሻንጉል ክልል ተፈናቃዮች ችግር ላይ መሆናቸውን ገለፁ

በኦሮሚያና ቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል ከሚገኙ የተለያዩ ወረዳዎች ተፈናቅለው በአማራ ክልል ምዕራብ ጎጃም ዞን የሚገኙ ተፈናቃዮች በከፋ ችግር ውስጥ መሆናቸውን ለአሜሪካ ድምፅ ተናገሩ።

የምዕራብ ጎጃም ዞን አደጋ መከላከልና ምግብ ዋስትና ማስተባበሪያ ጽሕፈት ቤት በበኩሉ በመቶ ሺሆች የሚቆጠሩ ተፈናቃዮች ማኅበረሰቡን ተቀላቅለው እንደሚገኙ ገልጾ ለእርዳታ አቅርቦቱ ቁጥራቸውን በማጣራት ላይ መሆኑን አመልክቷል።

የአማራ ክልል አደጋ መከላከልና ምግብ ዋስትና ኮምሽንም ተፈናቃዮቹ በቂ ድጋፍ አለማግኘታቸውን አስታውቋል። /ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ/

XS
SM
MD
LG