No media source currently available
ከሥምምነቱ ወዲህም መድኃኒት መቀሌ አለመግባቱን አይደር አስታወቀ
Print
ወደ መቀሌው አይደር ሪፈራል ሆስፒታል ከነሐሴ 14 ወዲህ የገባ የሕክምና መሳሪያም ይሁን መድሃኒት እንደሌለ ዳይሬክተሩ ዶ/ር ክብሮም ገብረሥላሴ ለቪኦኤ ገልፀዋል።
ለዝርዝሩ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።