በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሠላም ውይይቱን ተከትሎ በመቀሌ የሸቀጦች ዋጋ ቅናሽ ማሳየቱን ነዋሪዎች ገለፁ


የሠላም ውይይቱን ተከትሎ በመቀሌ የሸቀጦች ዋጋ ቅናሽ ማሳየቱን ነዋሪዎች ገለፁ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:01 0:00

ባለፈው ሳምንት የተካሄደው የሠላም ሥምምነት ተከተሎ በመቀሌ ከተማ የምግብ ሸቀጦች ዋጋ ቅናሽ እያሳየ መሆኑን የአሜሪካ ድምፅ ያነጋገራቸው የከተማዋ ነዋሪዎች ተናግረዋል።

በከተማዋ ያለው የገበያ ሁኔታ በአስተማማኝ ሁኔታ እንዲረጋጋና መሰረታዊ አገልግሎቶች በአስቸኳይ እንዲከፈቱ ነጋዴዎችና ሸማቾች ጠይቀዋል።

/ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ/

XS
SM
MD
LG