No media source currently available
በአቶ ዘመነ ካሴ ላይ ክስ ተመሰረተ
Print
አቃቤ ህግ በአቶ ዘመነ ካሴ ላይ "በግድያ ወንጀል" ክስ መመስረቱን ጠበቃቸው በሙሉ ታደሰ ዛሬ ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋል።
አቃቤ ሕግ በባህር ዳርና አካባቢው ከፍተኛ ፍ/ቤት የመሰረተውን ክስ በተመለከተ የአቶ ዘመነ ካሴን ጠበቃ አነጋግረናል፡፡
/ሙሉ ዘገባውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ/