በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሰላም ስምምነቱ እንዲፀና ምን መደረግ አለበት?


የሰላም ስምምነቱ እንዲፀና ምን መደረግ አለበት?
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:49 0:00

በኢትዮጵያ መንግስት እና በህወሃት መካከል የተደረገው የሰላም ስምምነት ዘላቂ ወደሆነ ብሄራዊ እርቅ እንዲያመራ በሁለቱም ወገኖች መካከል መተማመን እንደሚያስፈልግ የዓለም አቀፉ ቀውስ ተንታኝ ቡድን የአፍሪካ መርሀ-ግብር ኃላፊ ሙሪዚ ሙቲጋ አመለከቱ።

በጦርነቱ ውስጥ ትልቅ ሚና እንዳላት የሚገለፀው ኤርትራም ትኩረት ሊሰጣት እንደሚገባ አመልክተዋል። የሰላም ስምምነቱ ባስቀመጣቸው ነጥቦች ተፈፃሚነት እና በቀጣይ መወሰድ ስላለባቸው ርምጃዎች ዙሪያ አናግረናቸዋል።

/ሙሉ ዘገባውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ/

XS
SM
MD
LG