በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የትውልደ-ኢትዮጵያዊያኑ "የርህራሄ ምሽት " በአሜሪካ


የትውልደ-ኢትዮጵያዊያኑ "የርህራሄ ምሽት " በአሜሪካ
please wait

No media source currently available

0:00 0:09:23 0:00

"ወገኔ" ከሁለት አስርት ዓመታት በላይ ኢትዮጵያዊያን ቤተሰቦችን በትምህርት ፣ በጤና እና በመጠለያ አቅርቦት ረገድ ሲደግፍ የቆየ የትውልደ -ኢትዮጵያዊያን ተቋም ነው። መቀመጫውን በሰሜን አሜሪካ ያደረገው ተቋም ከሰሞኑ 22ኛ ዓመቱን በተለያዩ ዝግጅቶች አክብሯል። ሀብታሙ ስዩም ቀጣዩን ዘገባ አሰናድቷል ።

XS
SM
MD
LG