በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ለወራት መብራት ተቋርጦባቸው የቆዩ አካባቢዎች አገልግሎት ማግኘት ጀመሩ


ለወራት መብራት ተቋርጦባቸው የቆዩ አካባቢዎች አገልግሎት ማግኘት ጀመሩ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:39 0:00

ለወራት መብራት ተቋርጦባቸው የቆዩ አካባቢዎች አገልግሎት ማግኘት ጀመሩ

ታሪካዊቷን የላሊበላ ከተማ ጨምሮ በሰሜኑ ጦርነት ሳቢያ እስከ 16 ወራት ለሚጠጋ ጊዜ የኤሌክትሪክ አገልግሎት ተቋርጦባቸው የቆዩ አካባቢዎች አገልግሎቱን ማግኘት መጀመራቸውን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታወቀ፡፡

የተባበሩት መንግሥታት የሰብዓዊ ጉዳዮች ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ዩኤን ኦቻ ደግሞ በአፋርና አማራ ያለው የጸጥታ ሁኔታ መሻሻሉን ገልጾ የተፈናቀሉ ሰዎችም እየተመለሱ መሆኑን አመልክቷል።

[ሙሉውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ያገኛሉ]

XS
SM
MD
LG