ምሥራቅ ወለጋ፣ ምሥራቅና ምዕራብ ሸዋ በአየር ሲቪሎች ተገድለዋል - ኦፌኮና ኦነግ
በኦሮሚያ ክልል ምሥራቅ ወለጋ፣ ምሥራቅ ሸዋና ምዕራብ ሸዋ ውስጥ ‘ሰሞኑን ተፈፅመዋል’ በተባሉ ጥቃቶች “ከመቶ በላይ ሲቪሎች ተገድለዋል” ሲል የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ አቤቱታ አሰምቷል። የአየር ድብደባ እንዳልተፈፀመ ለቪኦኤ የተናገሩ ባለሥልጣናት ደግሞ “የመንግሥቱ ኃይሎች ዒላማ ሸኔ የሚሏቸው ታጣቂዎች እንጂ ሲቪሎች አይደሉም” ብለዋል። የመንግስት ኮምዩኒኬሽንስ ጽ/ቤትና የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ስለተባለው ጥቃት መረጃ እንደሌላቸው ገልፀዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 15, 2024
በገላና ወረዳ በቀጠለው ውጊያ የጤና እና የትምህርት አገልግሎቶች ተቋርጠዋል
-
ማርች 08, 2024
የታገቱት 247 ወጣቶች ጉዳይ እንዳሳሰበው የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገለጸ
-
ማርች 08, 2024
ዋስትና የተፈቀደላቸው አቶ በቴ ኡርጌሳ አልተፈቱም
-
ማርች 05, 2024
ለደን ምንጣሮ ወደ ሕዳሴ ግድብ የሚያመሩ 275 ወጣቶች መታገታቸው ተገለጸ
-
ፌብሩወሪ 26, 2024
በኢትዮጵያ በአንድ ቀን በደረሰ የትራፊክ አደጋ 24 ሰዎች ሞቱ
-
ፌብሩወሪ 20, 2024
የኮረም ከተማ አስተዳደር እና የትግራይ ክልል በወታደራዊ ትንኮሳ ተካሰሱ