ምሥራቅ ወለጋ፣ ምሥራቅና ምዕራብ ሸዋ በአየር ሲቪሎች ተገድለዋል - ኦፌኮና ኦነግ
በኦሮሚያ ክልል ምሥራቅ ወለጋ፣ ምሥራቅ ሸዋና ምዕራብ ሸዋ ውስጥ ‘ሰሞኑን ተፈፅመዋል’ በተባሉ ጥቃቶች “ከመቶ በላይ ሲቪሎች ተገድለዋል” ሲል የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ አቤቱታ አሰምቷል። የአየር ድብደባ እንዳልተፈፀመ ለቪኦኤ የተናገሩ ባለሥልጣናት ደግሞ “የመንግሥቱ ኃይሎች ዒላማ ሸኔ የሚሏቸው ታጣቂዎች እንጂ ሲቪሎች አይደሉም” ብለዋል። የመንግስት ኮምዩኒኬሽንስ ጽ/ቤትና የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ስለተባለው ጥቃት መረጃ እንደሌላቸው ገልፀዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 28, 2023
የሳዑዲ መንግሥት ቍርጥ ምንዳ እና ማበረታቻ ለኢትዮጵያውያን
-
ማርች 27, 2023
የዳያስፖራ ድርጅቶች ለጠቅላይ ሚንስትሩ የጻፉት ግልጽ ደብዳቤ
-
ማርች 27, 2023
ሕይወቱን ለብዙኀ ሕይወት የሰጠ ዐቃቤ ፍጥረት
-
ማርች 23, 2023
ዘሪሁን አስፋው የስነ ጽሁፍ ሊቅ
-
ማርች 20, 2023
የራያ የማንነት ጥያቄ ምላሽ ያግኝ የሚል ሰላማዊ ሰልፍ ተካሄደ
-
ማርች 03, 2023
በዋስ እንዲለቀቁ የተወሰነላቸው ወንጌላዊ ቢኒያም ከእስር አልተፈቱም