ምሥራቅ ወለጋ፣ ምሥራቅና ምዕራብ ሸዋ በአየር ሲቪሎች ተገድለዋል - ኦፌኮና ኦነግ
በኦሮሚያ ክልል ምሥራቅ ወለጋ፣ ምሥራቅ ሸዋና ምዕራብ ሸዋ ውስጥ ‘ሰሞኑን ተፈፅመዋል’ በተባሉ ጥቃቶች “ከመቶ በላይ ሲቪሎች ተገድለዋል” ሲል የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ አቤቱታ አሰምቷል። የአየር ድብደባ እንዳልተፈፀመ ለቪኦኤ የተናገሩ ባለሥልጣናት ደግሞ “የመንግሥቱ ኃይሎች ዒላማ ሸኔ የሚሏቸው ታጣቂዎች እንጂ ሲቪሎች አይደሉም” ብለዋል። የመንግስት ኮምዩኒኬሽንስ ጽ/ቤትና የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ስለተባለው ጥቃት መረጃ እንደሌላቸው ገልፀዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 27, 2024
1ሺሕ500 ስደተኞች ወደ አፍጥጥ መጠለያ መዛወራቸው ተገለጸ
-
ጁላይ 27, 2024
ከ17ሺሕ በላይ የራያ አላማጣ እና አካባቢው ተፈናቃዮች ተመለሱ
-
ጁላይ 26, 2024
ፓርላማው በመሬት መንሸራተት አደጋ ለሞቱ ወገኖች ብሔራዊ የኀዘን ቀን ዐዋጀ
-
ጁላይ 25, 2024
በህወሓት 14ኛ ድርጅታዊ ጉባኤ ዝግጅት የአመራሩ እና የቁጥጥር ኮሚሽኑ ውዝግብ