በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ምሥራቅ ወለጋ፣ ምሥራቅና ምዕራብ ሸዋ በአየር ሲቪሎች ተገድለዋል - ኦፌኮና ኦነግ


ምሥራቅ ወለጋ፣ ምሥራቅና ምዕራብ ሸዋ በአየር ሲቪሎች ተገድለዋል - ኦፌኮና ኦነግ
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:20 0:00

በኦሮሚያ ክልል ምሥራቅ ወለጋ፣ ምሥራቅ ሸዋና ምዕራብ ሸዋ ውስጥ ‘ሰሞኑን ተፈፅመዋል’ በተባሉ ጥቃቶች “ከመቶ በላይ ሲቪሎች ተገድለዋል” ሲል የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ አቤቱታ አሰምቷል። የአየር ድብደባ እንዳልተፈፀመ ለቪኦኤ የተናገሩ ባለሥልጣናት ደግሞ “የመንግሥቱ ኃይሎች ዒላማ ሸኔ የሚሏቸው ታጣቂዎች እንጂ ሲቪሎች አይደሉም” ብለዋል። የመንግስት ኮምዩኒኬሽንስ ጽ/ቤትና የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ስለተባለው ጥቃት መረጃ እንደሌላቸው ገልፀዋል።

XS
SM
MD
LG