በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የልብ ህሙማንን የምትረዳው የልብ ታማሚ የሕክምና ባለሞያ


የልብ ህሙማንን የምትረዳው የልብ ታማሚ የሕክምና ባለሞያ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:18 0:00

አክሊለ በቀለ የልብ ችግር እንዳለባት የታወቀው ገና የስድስት ወር ጨቅላ ህፃን እያለች ነበር፡፡ ዕድሜዋ ሁለት አመት ከስምንት ወር ሲደርስ የልብ ሕመሟ እየጠና በመምጣቱ የዛሬ 19 ዓመት በኢትዮጵያ የልብ ህሙማን ህፃናት መርጃ ማዕከል እገዛ በውጭ ሀገር የቀዶ ህክምና ተደረገላት፡፡ በዚህም ጤንነቷ ሊስተካከል ችሏል፡፡ አሁን የልብ ህሙማን ህፃናትን ለመርዳት በኢትዮጵያ የልብ ህሙማን ህፃናት መርጃ ማዕከል ማገልገል ጀምራለች፡፡

XS
SM
MD
LG