በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የክልል ምክር ቤት አባሏ ተገደሉ


የክልል ምክር ቤት አባሏ ተገደሉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:28 0:00

በትላንትናው ዕለት በጂጂጋ ገራድ ዊልወል አውሮፕላን ማረፊያ አንዲት የሶማሌ ክልል ምክር ቤት አባል አንድ የፌደራል ፖሊስ አባል በተኮሱት ጥይት መገደላቸው ተገለጸ። ሌሎች አራት ሰዎች ላይም የአካል ጉዳት መድረሱ ተገልጿል።

XS
SM
MD
LG